Assosa University

news

ዩኒቨርሲቲዉ ከግልገል በለስ ትምህርት ኮሌጅ ጥምረት በሚተገበሩ ፕሮግራሞች ዙሪያ አብሮ ለመሥራት ከGeneva Global ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከግልገል በለስ ትምህርት ኮሌጅ ጥምረት በሚተገበሩ ፕሮግራሞች ዙሪያ አብሮ ለመሥራት ከGeneva Global ጋር የመግባቢያ ስምምነት ፈጽሟል። Geneva Global በኢትዮጵያ የመምህራን ትምህርት ሥርዓትን ማጠናከር እና የመማር-ማስተማር ሂደቱን ጥራት የሚያሻሽሉ […]

ዩኒቨርሲቲዉ ከግልገል በለስ ትምህርት ኮሌጅ ጥምረት በሚተገበሩ ፕሮግራሞች ዙሪያ አብሮ ለመሥራት ከGeneva Global ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና መሰጠት ተጀመረ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) ዛሬ መሰጠት ተጀምሯል። ከሰኔ 04 እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው ይህ ፈተና በዩኒቨርሲቲው በተዘጋጀው የፈተና መርሃ ግብር መሠረት ያለምንም

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና መሰጠት ተጀመረ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለመውጫ ፈተና አስፈጻሚዎችና ሱፐርቫይዘሮች ኦሬንቴሽን ተሰጠ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 4 እስከ 12/2018 ዓ.ም ለተመራቂ ተማሪዎች እና በድጋሚ ለሚፈተኑ ተማሪዎች የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና (Exit Exam) በተሳካ ሁኔታ ለማስፈጸም ለፈተና አስፈጻሚዎችና ሱፐርቫይዘሮች ኦሬንቴሽን እና የመመሪያ ገለጻ ተሰጥቷል። ገለጻውን

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለመውጫ ፈተና አስፈጻሚዎችና ሱፐርቫይዘሮች ኦሬንቴሽን ተሰጠ Read More »

ዩኒቨርሲቲ በመጪው ክረምት 63 ሺህ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታወቀ

አሶሳ ዪኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የክረምት ወቅት 63 ሺህ ችግኞችን በዩኒቨርሲቲው ግቢ እና በአካባቢው ወረዳዎች እንዲሁም ለህብረተሰቡ ለማሰራጨት የሚያስችል ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። በዩኒቨርሲቲው የደን አያያዝና እንክብካቤ መምህር እና የችግኝ ጣቢያው አስተባባሪ

ዩኒቨርሲቲ በመጪው ክረምት 63 ሺህ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታወቀ Read More »

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ ለክቡር አምባሳደር ዘሪሁን አበበ በዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል አቀባበል አደረጉላቸው

ፕሬዝዳንቱ በ4ተኛዉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ የምርምር ጉባዔ ላይ ገለፃ ለማቅረብ እና በዘርፉ ያላቸዉን ከፍተኛ ልምድ ለማካፈል በስፍራው ለተገኙ ክቡር አምባሳደር ዘሪሁን አበበ በጽ/ቤታቸዉ አቀባበል አድርገዉላቸዋል። አሶሳ ዩኒቨርስቲ ከዉጭ ጉዳይ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ ለክቡር አምባሳደር ዘሪሁን አበበ በዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል አቀባበል አደረጉላቸው Read More »

በዩኒቨርስቲው የቀድሞ አመራሮች የእዉቅናና ምስጋና ፕሮግራም ተዘጋጀ፤ የቀድሞ አመራሮች ፎረም ምስረታ ተበሰረ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ሰባት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ለመሩት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም እና የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ል ፕሬዚዳንት ለነበሩት ዶ/ር አብዱልሙህስን ሀሰን የአሁኑ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የእዉቅና እና ምስጋና ፕሮግራም በዛሬዉ ዕለት ተዘጋጅቷል።

በዩኒቨርስቲው የቀድሞ አመራሮች የእዉቅናና ምስጋና ፕሮግራም ተዘጋጀ፤ የቀድሞ አመራሮች ፎረም ምስረታ ተበሰረ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምሩቃን ቅጥር ዕድል ለማስፋት ከቀጣሪ ተቋማትጋር ውይይት አካሄደ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምሩቃን ቅጥር ዕድል ለማስፋት የሚያስችል ከቀጣሪ ድርጅቶች እና ኢንዱስትሪዎች ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል። ‎በመድረኩ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲው የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ በመሆኑ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምሩቃን ቅጥር ዕድል ለማስፋት ከቀጣሪ ተቋማትጋር ውይይት አካሄደ Read More »

አዲሱ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የስራ ርክክብ የማድረግ ሂደት ጀምረዋል

አዲሱ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ የአሶሳ ፕሬዚዳንት ከነበሩት ከዶ/ር ከማል አብዱራሂም በዛሬዉ ዕለት የስራ ርክክብ የማድረግ ተግባር በመጀመር ከዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ጋር ትውውቅ አድርገዋል፡፡ የርክክብ መርሃ ግብሩን ዶ/ር

አዲሱ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የስራ ርክክብ የማድረግ ሂደት ጀምረዋል Read More »