በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዓመታዊ የጤና መረጃ ሥርዓት ግምገማ ተካሄደ
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ እና ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በአሶሳ ከተማ፣ በሆሞሻና ፓዌ ወረዳዎች እንዲሁም በግልገል በለስ ከተማ በሚገኙ 13 የጤና ተቋማትን ወደ ሞዴል የጤና ተቋማት ለማሸጋገር […]
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዓመታዊ የጤና መረጃ ሥርዓት ግምገማ ተካሄደ Read More »
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ እና ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በአሶሳ ከተማ፣ በሆሞሻና ፓዌ ወረዳዎች እንዲሁም በግልገል በለስ ከተማ በሚገኙ 13 የጤና ተቋማትን ወደ ሞዴል የጤና ተቋማት ለማሸጋገር […]
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዓመታዊ የጤና መረጃ ሥርዓት ግምገማ ተካሄደ Read More »
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከግልገል በለስ ትምህርት ኮሌጅ ጥምረት በሚተገበሩ ፕሮግራሞች ዙሪያ አብሮ ለመሥራት ከGeneva Global ጋር የመግባቢያ ስምምነት ፈጽሟል። Geneva Global በኢትዮጵያ የመምህራን ትምህርት ሥርዓትን ማጠናከር እና የመማር-ማስተማር ሂደቱን ጥራት የሚያሻሽሉ
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) ዛሬ መሰጠት ተጀምሯል። ከሰኔ 04 እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው ይህ ፈተና በዩኒቨርሲቲው በተዘጋጀው የፈተና መርሃ ግብር መሠረት ያለምንም
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና መሰጠት ተጀመረ Read More »
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 4 እስከ 12/2018 ዓ.ም ለተመራቂ ተማሪዎች እና በድጋሚ ለሚፈተኑ ተማሪዎች የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና (Exit Exam) በተሳካ ሁኔታ ለማስፈጸም ለፈተና አስፈጻሚዎችና ሱፐርቫይዘሮች ኦሬንቴሽን እና የመመሪያ ገለጻ ተሰጥቷል። ገለጻውን
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለመውጫ ፈተና አስፈጻሚዎችና ሱፐርቫይዘሮች ኦሬንቴሽን ተሰጠ Read More »
አሶሳ ዪኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የክረምት ወቅት 63 ሺህ ችግኞችን በዩኒቨርሲቲው ግቢ እና በአካባቢው ወረዳዎች እንዲሁም ለህብረተሰቡ ለማሰራጨት የሚያስችል ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። በዩኒቨርሲቲው የደን አያያዝና እንክብካቤ መምህር እና የችግኝ ጣቢያው አስተባባሪ
ዩኒቨርሲቲ በመጪው ክረምት 63 ሺህ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታወቀ Read More »
Assosa University has convened its 4th International Research Conference in the presence of prominent scholars, diplomats, and policymakers to deliberate on the future of the Nile Basin. The conference was
ፕሬዝዳንቱ በ4ተኛዉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ የምርምር ጉባዔ ላይ ገለፃ ለማቅረብ እና በዘርፉ ያላቸዉን ከፍተኛ ልምድ ለማካፈል በስፍራው ለተገኙ ክቡር አምባሳደር ዘሪሁን አበበ በጽ/ቤታቸዉ አቀባበል አድርገዉላቸዋል። አሶሳ ዩኒቨርስቲ ከዉጭ ጉዳይ
Assosa University convened a progress review meeting on the Bambasi Health & Demographic Surveillance System (BHDSS) Project. The progress evaluation meeting was held with the presence of Assosa University President
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ሰባት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ለመሩት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም እና የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ል ፕሬዚዳንት ለነበሩት ዶ/ር አብዱልሙህስን ሀሰን የአሁኑ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የእዉቅና እና ምስጋና ፕሮግራም በዛሬዉ ዕለት ተዘጋጅቷል።
በዩኒቨርስቲው የቀድሞ አመራሮች የእዉቅናና ምስጋና ፕሮግራም ተዘጋጀ፤ የቀድሞ አመራሮች ፎረም ምስረታ ተበሰረ Read More »
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምሩቃን ቅጥር ዕድል ለማስፋት የሚያስችል ከቀጣሪ ድርጅቶች እና ኢንዱስትሪዎች ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲው የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ በመሆኑ
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምሩቃን ቅጥር ዕድል ለማስፋት ከቀጣሪ ተቋማትጋር ውይይት አካሄደ Read More »