Assosa University

news

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከልማት ለሁሉም በጎ አድራጎት ማኅበር ጋር ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከልማት ለሁሉም በጎ አድራጎት ማህበር ጋር በመተከል ዞን አብሮ ለመስራት የሚያስችለው የመግባቢያ ስምምነት ዛሬ ተፈራርሟል። የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡመር ሸሪፍ እንደገለፁት ዩኒቨርሲቲዉ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት […]

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከልማት ለሁሉም በጎ አድራጎት ማኅበር ጋር ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ Read More »

የአሶሳ ዩኒቨርስቲ የሙሰሊም ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ጋር በመሆን ዛሬም ለሁለተኛ ጊዜ የአፍጣር ፕሮግራም አካሂደዋል

በኢፍጣር ፕሮግራሙ የተገኙት የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም፣ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዑመር ሸሪፍ፣ የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የእስልምና ጉዳዮች ፕሬዚዳንት ሃጂ ኢብራሂም ሲራጅ እና ሌሎች አመራሮች እንዲሁም የተማሪ ህብረት

የአሶሳ ዩኒቨርስቲ የሙሰሊም ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ጋር በመሆን ዛሬም ለሁለተኛ ጊዜ የአፍጣር ፕሮግራም አካሂደዋል Read More »

በዩኒቨርሲቲዉ ለካዉንስል አባላት ግምገማዊ ስልጠና ተሰጠ

ለዩኒቨርሲቲዉ ካዉንስል በ2018 ዓ.ም ቁልፍ ዉጤት አመላካች (KPIs) አፈጻጸም እና የቀሪ ግማሽ አመት የትኩረት አቅጣጫን አስመልክቶ ግምገማዊ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በግምገማ ዉይይቱ ላይ የዩኒቨርሲቲዉ የ2018 የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የቁልፍ ዉጤት አመላካች አፈጻጸም

በዩኒቨርሲቲዉ ለካዉንስል አባላት ግምገማዊ ስልጠና ተሰጠ Read More »

በዩኒቨርሲቲዉ አለም አቀፍ የሴቶች ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች በድምቀት ተከበረ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ ፤ በኢትዮጵያ ደረጃ ለ50ኛ ጊዜ የሚከበረው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን “የሴቶች ድምፅ ለእኩልነትና ለበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሐ ግብሮች በድምቀት ተከብሯል። መርሀ-ግብሩን

በዩኒቨርሲቲዉ አለም አቀፍ የሴቶች ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች በድምቀት ተከበረ Read More »

የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ዉጤት እንዲሻሻል የዩኒቨርሲቲዉ መምህራን እገዛ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በአሶሳ ከተማ ከሚገኙ የገመሐሩ እና አሶሳ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ዉጤት በሚሻሻልበት ጉዳይ ዙሪያ ዉይይት አድርጓል። ዩኒቨርሲቲዉ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ ጋር አብሮ እየሠራ መሆኑን

የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ዉጤት እንዲሻሻል የዩኒቨርሲቲዉ መምህራን እገዛ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ለማስጀመር ውል ተፈራረመ

ዩኒቨርሲቲው የውስጥ ለዉስጥ የመንገድ ግንባታ ስራ ለማስጀመር ከአሸናፊዉ ድርጅት ጋር ዛሬ ዉል ተፈርርሟል፡፡የተፈረመው ውል ከ6 ኪሎ ሜትር በላይ የሆነ የውስጥ ለውስጥ መንገድ አስፋልት ግንባታ ስራን ያካትታል። ተቋራጩ በአጭር ጊዜ ውስጥ የመንገድ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ለማስጀመር ውል ተፈራረመ Read More »

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልኡካን ቡድን አሶሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት

በ10ኛው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ላይ ሲሳተፍ የነበረው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልኡካን ቡድን አሶሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ከጥር 17 እስከ የካቲት 1/2018 ዓ/ም ድረስ የመላ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልኡካን ቡድን አሶሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት Read More »

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ባካሄደዉ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳልፏል፡፡‎‎ሴኔቱ በአንደኛ አጀንዳዉ የዩኒቨርሲቲው የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ ለነበሩ የመደበኛ፣ የሳምት መጨረሻ የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎችን

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የአመራር ለዉጥ ተካሄደ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ በዩኒቨርሲቲዉ የአመራሮች ለዉጥ አካሂዷል፡፡ በዚህም መሰረት ከጥር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ1ኛ.ዶ/ር አብደልሙህስን ሀሰን የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት2ኛ.ዶ/ር ኡመር ሸሪፍ የምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ተጠባባቂ ም/ፕሬዚዳንት3ኛ. ዶ/ር አብዮት አበጀ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የአመራር ለዉጥ ተካሄደ Read More »