Assosa University

Author name: Gete Lule

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከሦስቱም የክልሉ ዞኖች ለተውጣጡ ከ180 በላይ ተማሪዎች የክረምት የSTEM ማጠናከሪያ ትምህርት እየሰጠ ነው

(አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐምሌ 30/2018 ዓ.ም) አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሦስቱም ዞኖች ለተመረጡ ከ180 በላይ ከ9ኛ እስከ 11ኛ ክፍል ተማሪዎችን በዩኒቨርሲቲው የSTEM (Science, Technology, Engineering and Mathematics) ማዕከል በመቀበል የ45

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከሦስቱም የክልሉ ዞኖች ለተውጣጡ ከ180 በላይ ተማሪዎች የክረምት የSTEM ማጠናከሪያ ትምህርት እየሰጠ ነው Read More »

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ክቡር አቶ አሻዲሊ ሀሰን በዩኒቨርሲቲው ጉብኝት አደረጉ

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ክቡር አቶ አሻዲሊ ሀሰን በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ ዛሬ ሐምሌ 17/ 2018 ዓ.ም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ባደረጉት ጉብኝት በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን ተዘዋዉሮ የተመለከቱ

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ክቡር አቶ አሻዲሊ ሀሰን በዩኒቨርሲቲው ጉብኝት አደረጉ Read More »