Assosa University

Author name: Gete Lule

በዩኒቨርስቲው የቀድሞ አመራሮች የእዉቅናና ምስጋና ፕሮግራም ተዘጋጀ፤ የቀድሞ አመራሮች ፎረም ምስረታ ተበሰረ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ሰባት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ለመሩት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም እና የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ል ፕሬዚዳንት ለነበሩት ዶ/ር አብዱልሙህስን ሀሰን የአሁኑ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የእዉቅና እና ምስጋና ፕሮግራም በዛሬዉ ዕለት ተዘጋጅቷል።

በዩኒቨርስቲው የቀድሞ አመራሮች የእዉቅናና ምስጋና ፕሮግራም ተዘጋጀ፤ የቀድሞ አመራሮች ፎረም ምስረታ ተበሰረ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምሩቃን ቅጥር ዕድል ለማስፋት ከቀጣሪ ተቋማትጋር ውይይት አካሄደ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምሩቃን ቅጥር ዕድል ለማስፋት የሚያስችል ከቀጣሪ ድርጅቶች እና ኢንዱስትሪዎች ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል። ‎በመድረኩ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲው የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ በመሆኑ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምሩቃን ቅጥር ዕድል ለማስፋት ከቀጣሪ ተቋማትጋር ውይይት አካሄደ Read More »

አዲሱ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የስራ ርክክብ የማድረግ ሂደት ጀምረዋል

አዲሱ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ የአሶሳ ፕሬዚዳንት ከነበሩት ከዶ/ር ከማል አብዱራሂም በዛሬዉ ዕለት የስራ ርክክብ የማድረግ ተግባር በመጀመር ከዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ጋር ትውውቅ አድርገዋል፡፡ የርክክብ መርሃ ግብሩን ዶ/ር

አዲሱ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የስራ ርክክብ የማድረግ ሂደት ጀምረዋል Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር ክልላዊ የቴክኖሎጂና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድር እያካሄደ ነዉ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መንግስት ስራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር የ2018 በጀት ዓመት የ5ዉኛ ዙር ክልላዊ የቴክኖሎጂና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድር እያካሄዱ ይገኛል፡፡ በውድድሩ መርሃ ግብር ላይ የክልሉ ስራና

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር ክልላዊ የቴክኖሎጂና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድር እያካሄደ ነዉ Read More »

የመጀመሪያው የትምህርት ልማት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የቀሪዉ የአምስት ዓመት ስትራቴጂያዊ እቅድ ክለሳ ግምገማ ተካሄደ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር፣ በስራ ባህል ዕድገትና ምርታማነት ዙሪያ ለክልሉ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና

የመጀመሪያው የትምህርት ልማት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የቀሪዉ የአምስት ዓመት ስትራቴጂያዊ እቅድ ክለሳ ግምገማ ተካሄደ Read More »