Assosa University

Author name: Gete Lule

የማህበራዊ ሳይንስ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ተጀመረ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የአራተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ዛሬ በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ተጀምሯል። በዩኒቨርሲቲው ፈተናቸውን እንዲወስዱ የተመደቡ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ዛሬ ጠዋት የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተናቸውን በሰላም እየወሰዱ ነው።

የማህበራዊ ሳይንስ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ተጀመረ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የአራተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ገለጻ ተደረገ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የአራተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ስለ ፈተናው አሰጣጥ፣ የፈተና ሂደት እና የፈተና ሥነ-ምግባር ገለጻ ተደርጓል። ገለጻውን የሰጡት በትምህርት ሚኒስቴር የፈተና አስተባባሪ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የአራተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ገለጻ ተደረገ Read More »

የኢምፓክት ኤች.ዲ.ኤስ.ኤስ (Impact HDSS) የድጋፍና ክትትል ቡድን በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ጉብኝት አደረገ

የኢምፓክት የጤናና ስነ-ህዝብ ክትትል ስርዓት (Impact HDSS) የድጋፍና ክትትል ቡድን ሐምሌ 2/ 2018 ዓ.ም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሐምሌ ጉብኝት በማድረግ፣ በባንባሲ የጤናና ስነ-ህዝብ ክትትል ስርዓት (HDSS) ላይ እየተከናወኑ ያሉ የፕሮጀክቱ ተግባራትን

የኢምፓክት ኤች.ዲ.ኤስ.ኤስ (Impact HDSS) የድጋፍና ክትትል ቡድን በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ጉብኝት አደረገ Read More »

የአሶሳ ዪኒቨርሲቲ አመራሮች ከኢትዮጵያ ዪኒቨርሲቲዎች መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ጋር ውይይት አካሄዱ

የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደመላሽ መንግስቱ እና የማህበሩ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሲሳይ በቀለ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ጋር በተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ጉዳዮች ዙሪያ የሥራ ውይይት አካሂደዋል።

የአሶሳ ዪኒቨርሲቲ አመራሮች ከኢትዮጵያ ዪኒቨርሲቲዎች መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ጋር ውይይት አካሄዱ Read More »

በዩኒቨርሲቲዉ የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በጥሩ ሂደት እየሄደ ነዉ ፡፡

በ2018 ዓ.ም በበይነ መረብ (Online) የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የትላንቱ መርሃ-ግብር በሠላም ተጠናቆ የዛሬዉ ደግሞ በተያዘለት የጊዜ ሠሌዳ መሠረት እየሄደ ይገኛል ፡፡ ‎ ‎የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ

በዩኒቨርሲቲዉ የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በጥሩ ሂደት እየሄደ ነዉ ፡፡ Read More »

በዩኒቨርሲቲዉ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መሥጠት ተጀመረ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መስጠት ተጀምሯል። ከዛሬ ሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/ 2018 ዓ.ም የሚሰጠዉ ይህ የሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በበይነ-መረብ እና በወረቀት በስድስት

በዩኒቨርሲቲዉ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መሥጠት ተጀመረ Read More »

ከፋርማሲ ትምህርት 3.98 ውጤት በማምጣት ተማሪ ኪዳነማርያም ውለታው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ ተሸላሚ ሆነ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ13ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን በተሳካ ሁኔታ ያጠናቀቁ ተማሪዎችን ሰኔ 20/2018 ዓ.ም. በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የላቀ የትምህርት ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት

ከፋርማሲ ትምህርት 3.98 ውጤት በማምጣት ተማሪ ኪዳነማርያም ውለታው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ ተሸላሚ ሆነ Read More »