Assosa University

Author name: Gete Lule

የመጀመሪያው የትምህርት ልማት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የቀሪዉ የአምስት ዓመት ስትራቴጂያዊ እቅድ ክለሳ ግምገማ ተካሄደ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር፣ በስራ ባህል ዕድገትና ምርታማነት ዙሪያ ለክልሉ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና […]

የመጀመሪያው የትምህርት ልማት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የቀሪዉ የአምስት ዓመት ስትራቴጂያዊ እቅድ ክለሳ ግምገማ ተካሄደ Read More »

ዉድ የዚህ ገጽ ተከታታዮቻችን የሚያዝያ ወር ወርሃዊ የኤሌክትሮኒክስ ዜና መጽሄት ቅፅ 19 2018 ዓ/ም ያዘጋጀን በመሆኑ የሚከተለዉን ማስፈንጠሪያ በመጫን

https://sway.cloud.microsoft/eZIhTOUMzD4eB2NE?ref=Link ዜና መጽሄታቸንን ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለቀጣይ ስራዎቻችን መሻሻል የእናንተ የአንባቢያን ሀሳብ፣ አስተያየትና ተሳትፎ ትልቅ ሚና አለዉና እንድታደርሱንም እንጠይቃለን፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን Twitter:Assosa University (@AssosaU)

ዉድ የዚህ ገጽ ተከታታዮቻችን የሚያዝያ ወር ወርሃዊ የኤሌክትሮኒክስ ዜና መጽሄት ቅፅ 19 2018 ዓ/ም ያዘጋጀን በመሆኑ የሚከተለዉን ማስፈንጠሪያ በመጫን Read More »

በተግባራዊ ምርምርና በቴክኖሎጂ ሽግግር ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠና እየተሰጠ ነዉ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤ/ጉ/ክ/መ/ ሥራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር ለቴክኒክና ሙያ እና ለግል ኮሌጅ መምህራን በተግባራዊ ጥናትና ምርምር፣ በሀገር በቀል የሙያ ዕውቀትና ክህሎት፣ በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠና

በተግባራዊ ምርምርና በቴክኖሎጂ ሽግግር ዙሪያ የአሰልጣኞች ስልጠና እየተሰጠ ነዉ Read More »

ለምርምር ማዕከሉ ለቀረቡ የምርምር ትልሞች ግምገማ እየተካሄደ ነዉ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለትሮፕካል እና ተላላፊ በሽታዎች ምርምር ማዕከል ለቀረቡ የምርምር ትልሞች (ፕሮፖዛል) ግምገማ እያካሄደ ይገኛል። የምርምር ፕሮፖዛል ግምገማዉ የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ዑመር ሸሪፍ በይፋ ያስጀመሩ ሲሆን

ለምርምር ማዕከሉ ለቀረቡ የምርምር ትልሞች ግምገማ እየተካሄደ ነዉ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛው ክልላዊ የምሁራን ጉባኤ ተካሄደ

“ሰላም እና አካታች ልማትን ለማረጋገጥ የምሁራን ሚና” በሚል ርዕስ ለአራተኛ ጊዜ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ክልላዊ የምሁራን ጉባኤ ተካሂዷል። በጉባኤው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛው ክልላዊ የምሁራን ጉባኤ ተካሄደ Read More »