Assosa University

Author name: Gete Lule

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር ክልላዊ የቴክኖሎጂና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድር እያካሄደ ነዉ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መንግስት ስራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር የ2018 በጀት ዓመት የ5ዉኛ ዙር ክልላዊ የቴክኖሎጂና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድር እያካሄዱ ይገኛል፡፡ በውድድሩ መርሃ ግብር ላይ የክልሉ ስራና

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር ክልላዊ የቴክኖሎጂና ተግባራዊ የጥናትና ምርምር ውድድር እያካሄደ ነዉ Read More »

የመጀመሪያው የትምህርት ልማት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የቀሪዉ የአምስት ዓመት ስትራቴጂያዊ እቅድ ክለሳ ግምገማ ተካሄደ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር፣ በስራ ባህል ዕድገትና ምርታማነት ዙሪያ ለክልሉ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና

የመጀመሪያው የትምህርት ልማት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የቀሪዉ የአምስት ዓመት ስትራቴጂያዊ እቅድ ክለሳ ግምገማ ተካሄደ Read More »

ዉድ የዚህ ገጽ ተከታታዮቻችን የሚያዝያ ወር ወርሃዊ የኤሌክትሮኒክስ ዜና መጽሄት ቅፅ 19 2018 ዓ/ም ያዘጋጀን በመሆኑ የሚከተለዉን ማስፈንጠሪያ በመጫን

https://sway.cloud.microsoft/eZIhTOUMzD4eB2NE?ref=Link ዜና መጽሄታቸንን ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለቀጣይ ስራዎቻችን መሻሻል የእናንተ የአንባቢያን ሀሳብ፣ አስተያየትና ተሳትፎ ትልቅ ሚና አለዉና እንድታደርሱንም እንጠይቃለን፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን Twitter:Assosa University (@AssosaU)

ዉድ የዚህ ገጽ ተከታታዮቻችን የሚያዝያ ወር ወርሃዊ የኤሌክትሮኒክስ ዜና መጽሄት ቅፅ 19 2018 ዓ/ም ያዘጋጀን በመሆኑ የሚከተለዉን ማስፈንጠሪያ በመጫን Read More »