Assosa University

July 2026

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና መሰጠት ተጀመረ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) ዛሬ መሰጠት ተጀምሯል። ከሰኔ 04 እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው ይህ ፈተና በዩኒቨርሲቲው በተዘጋጀው የፈተና መርሃ ግብር መሠረት ያለምንም […]

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና መሰጠት ተጀመረ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለመውጫ ፈተና አስፈጻሚዎችና ሱፐርቫይዘሮች ኦሬንቴሽን ተሰጠ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 4 እስከ 12/2018 ዓ.ም ለተመራቂ ተማሪዎች እና በድጋሚ ለሚፈተኑ ተማሪዎች የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና (Exit Exam) በተሳካ ሁኔታ ለማስፈጸም ለፈተና አስፈጻሚዎችና ሱፐርቫይዘሮች ኦሬንቴሽን እና የመመሪያ ገለጻ ተሰጥቷል። ገለጻውን

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለመውጫ ፈተና አስፈጻሚዎችና ሱፐርቫይዘሮች ኦሬንቴሽን ተሰጠ Read More »

ዩኒቨርሲቲ በመጪው ክረምት 63 ሺህ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታወቀ

አሶሳ ዪኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የክረምት ወቅት 63 ሺህ ችግኞችን በዩኒቨርሲቲው ግቢ እና በአካባቢው ወረዳዎች እንዲሁም ለህብረተሰቡ ለማሰራጨት የሚያስችል ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። በዩኒቨርሲቲው የደን አያያዝና እንክብካቤ መምህር እና የችግኝ ጣቢያው አስተባባሪ

ዩኒቨርሲቲ በመጪው ክረምት 63 ሺህ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታወቀ Read More »

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ ለክቡር አምባሳደር ዘሪሁን አበበ በዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል አቀባበል አደረጉላቸው

ፕሬዝዳንቱ በ4ተኛዉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ የምርምር ጉባዔ ላይ ገለፃ ለማቅረብ እና በዘርፉ ያላቸዉን ከፍተኛ ልምድ ለማካፈል በስፍራው ለተገኙ ክቡር አምባሳደር ዘሪሁን አበበ በጽ/ቤታቸዉ አቀባበል አድርገዉላቸዋል። አሶሳ ዩኒቨርስቲ ከዉጭ ጉዳይ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ ለክቡር አምባሳደር ዘሪሁን አበበ በዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል አቀባበል አደረጉላቸው Read More »