Assosa University

Author name: Gete Lule

ለ2017 ዓ/ም STEM ተማሪዎች አቀባበል ተደረገ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ STEM ማዕከል በዚህ ክረምት 300 ተማሪዎች ከቤንሻንጉል ጉሙዝ 2ኛ ደርጃ ትምህርት ቤቶች የተመደቡ ሲሆን የማጠናክሪያ ተምህርቱን ለመሥጠት አቀባበልና ስለሚኖራቸዉ ቆይታ ገልፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ

ለ2017 ዓ/ም STEM ተማሪዎች አቀባበል ተደረገ Read More »

ለ13ኛ ዙር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

የሰላም ሚኒስቴር ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለ13ኛ ዙር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ። የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝዳንት እና የዕለቱ የፕሬዚዳንቱ ተወካይ ዶ/ር ጌታቸዉ አለሙ ባደረጉት የእንኳን ደህና

ለ13ኛ ዙር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ Read More »

በዩኒቨርሲቲው የኢፍጣር መርሃ-ግብር ተካሄደ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የሮመዳን ፆም ምክኒያት በማድረግ የዩኒቨርስቲው አመራሮች ከተማሪዎች ጋር የኢፍጣር መርሃ ግብር በተማሪዎች ምግብ ቤት አካሂደዋል:: በመርሃ ግብሩ ላይ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ መ/ር ንጋቱ ሀምቢሳ ተገኝተው የፍቅርና የመተሳሰብ ጊዜ

በዩኒቨርሲቲው የኢፍጣር መርሃ-ግብር ተካሄደ Read More »

በዩኒቨርሲቲዉ 2017 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስነ ምግባር አምባሳደርን ለመምረጥ የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ

የፌደራል ስነ ምግባር እና የጸረ ሙስና ኮሚሽን በሃገር አቀፍ ደረጃ ለሚያካሂደው የ2017 ዓ.ም የስነ ምግባር አምባሳደር የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ የሚሳተፉ ተማሪዎችን ለመምረጥ የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር አካሄደ። በመርሃ ግብሩ ላይ

በዩኒቨርሲቲዉ 2017 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስነ ምግባር አምባሳደርን ለመምረጥ የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ Read More »