የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በሦስት አጀንዳዎች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት የሬሜድያል ተማሪዎች ቅበላ፣ የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ውጤት ማፅደቅ እና የዩኒቨርሲቲው መሪ ቃል አመራረጥ ዙሪያ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡በስብሰባው የ2017 ዓ/ም የሬሜዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 22- 23 2017 […]
የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በሦስት አጀንዳዎች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ Read More »









