Assosa University

news

ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ሥልጣና ተሰጠ

ህዳር 04/ 2017 ዓ.ምአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጣና ሰጥቷል፡፡ሥልጠናዉ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ተቋማትና ፕሮግራሞቻቸዉ እዉቅና የሚያገኙበት ሂደቶችና ማሟላት ያለባቸዉን መስፈርቶች ላይ ግንዛቤ ተፈጥሮ ወደ …

ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ሥልጣና ተሰጠ Read More »

የማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ተገመገመ

ጥቅምት 30/2017 ዓ.ምበአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወኑ ያሉ የግንባታ ማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን የግንባታ አማካሪ መሃንድሶች፣የግንባታ ተቋራጭ ድርጅቶች በተገኙበት  የግንባታ የአፈጻጸም ሂደታቸዉ ተገምግሟል፡፡የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ከማል አብዱራሂም(ዶ/ር) እና የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዚዳንት ጌታቸዉ አለሙ (ዶ/ር) በመሩት …

የማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ተገመገመ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከ IRC ጋር በመተባበር ተፈናቃዮች በሚኖሩበት አካባቢ የሚደርሰዉን ተጽእኖ ለማጥናት የጀመረዉን ሂደት ገምግሟል

ጥቅምት 28/2017 ዓ.ምበዛሬዉ ዕለት IRC ባዘጋጀዉ መድረክ ላይ በዩኒቨርሲቲዉ የተፈናቃዮች ተጽእኖን(displacement affected community)ጥናት ለመስራት በዩኒቨርሲቲዉ የተቋቋመዉ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር አብደል ሙህስን ሀሰን፣የአሶሳ ከተማ አስተዳደር በጥናቱ …

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከ IRC ጋር በመተባበር ተፈናቃዮች በሚኖሩበት አካባቢ የሚደርሰዉን ተጽእኖ ለማጥናት የጀመረዉን ሂደት ገምግሟል Read More »

በዩኒቨርሲቲዉ በመስክ ምልከታ የሚገኙ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ደም ለገሱ

የተወካዮች ምክር ቤት አባላት በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የመስክ ምልከታ ከጥቅምት 25/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። ከመስክ ምልከታው ጎን ለጎንም ደም ለሚያስፈልጋቸው ማህበረሰብ ክፍሎች ደም በመለገስ ሰባአዊነት የተሞላበት …

በዩኒቨርሲቲዉ በመስክ ምልከታ የሚገኙ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ደም ለገሱ Read More »

የፓርላማ አባላት ጉብኝት እንደቀጠለ ነው

ጥቅምት 26/2017ዓ.ም የሰው ሀብት ልማት ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በዩኒቨርስቲው የሚያደርጉትን ጉብኝት ቀጥሎ ውሏል።በዩኒቨርስቲው ፕሬዝደንት በተመራው በዕለቱ ጉብኝት የተጠናቀቁ እና በግንባታ ላይ ያሉ የግንባታ ፕሮጀክቶችን የተማሪ …

የፓርላማ አባላት ጉብኝት እንደቀጠለ ነው Read More »

ጥቅምት 26/2017ዓ.ም

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከጅረት ሠላምና ዕርቅ ድርጅት ጋር የትብብር ሰነድ ተፈራረመ ጥቅምት 26/2017ዓ.ም አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከጅረት ሠላምና ዕርቅ ድርጅት ጋር በአሶሳ ዞን በባምባሲ ወረዳ በዘላቂ ሠላም ግንባታ ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችለዉን …

ጥቅምት 26/2017ዓ.ም Read More »

የዩኒቨርሲቲው የስድስት ወር በጀት አፈጻጸም መልካም ውጤት የታየበት መሆኑ ተገለጸ

የዩኒቨርሲቲው የ2016 ዓ.ም የስድስት ወር የሥራ አፈጻጸም በዩኒቨርሲቲው ካውንስል መገምገሙ የሚታወስ ስሆን በዩኒቨርሲቲው ልከናወኑ ከታሰቡ ሥራዎች አንጻር የመደበኛ እና የካፕታል በጀት አስተዳደር የስድስት ወር አፈጻጸም መልካም ደረጃ ላይ መሆኑ ተገልጿል። …

የዩኒቨርሲቲው የስድስት ወር በጀት አፈጻጸም መልካም ውጤት የታየበት መሆኑ ተገለጸ Read More »

ዩኒቨርሲቲው በመተግበር ላይ በሚገኘው አዲሱ ተቋማዊ መዋቅር  መሰረት ምደባ ከተሰጣቸው አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አዲሱን ተቋማዊ መዋቅር  በመተግበር ላይ  የሚገኝ ሲሆን በመዋቅሩ መሰረት ቡድን መሪና ከዚያ በላይ መደቦች ላይ  ከተመደቡ አመራሮች ጋር  ስለተቋሙ ቀጣይ የሥራ አቅጣጫ በዛሬው እለት ውይይት አካሄዷል። በዉይይቱ ወቅት …

ዩኒቨርሲቲው በመተግበር ላይ በሚገኘው አዲሱ ተቋማዊ መዋቅር  መሰረት ምደባ ከተሰጣቸው አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ Read More »