Assosa University

news

የእዉቀት ማዕድ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤጉ ሚዲያ ጋር በመተባበር ዘወትር ማክሰኞ ከአንድ ሰዓት ዜና በኋላ የሚተላለፍ ሳምንታዊ የሬዲዮ ፕሮግራም ነዉ፡፡ይህንን ፕሮግራም በዩቲዩብ ገጻችን ከታች ባለዉ ሊንክ ወይም ማስፈንጠሪያ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን መደበኛ …

የእዉቀት ማዕድ Read More »

እንኳን ደህና መጣችሁ

ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉንTwitter:Assosa University (@AssosaU) / XWhatsApp group: https://whatsapp.com/channel/0029Vau844l9xVJkZ3GXR21PFacebook: https://www.facebook.com/AssosaUniversityOfficialTelegram: https://t.me/+J9ZDxvCigO0yN2NkEmail: pir@asu.edu.etInstagram: https://www.instagram.com/asueduet/#

ዩኒቨርሲቲዉ የዘር ብዜት ሥራዉን አጠናክሮ ቀጥሏል

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት እንድሁም በቴክኖሎጂ ሽግግሩ በርካታ ሥራዎችን በመሥራት ላይ ያለ ተቋም ነዉ።ዩኒቨርሲቲዉ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ በማኦ ኮሞ ወረዳና በአሶሳ ዞን በሚገኙ ወረዳዎች በተመረጡ …

ዩኒቨርሲቲዉ የዘር ብዜት ሥራዉን አጠናክሮ ቀጥሏል Read More »

የተማሪዎችን አቀባበል አስመልክቶ ከአገልግሎት ሰጭ ሥራ ክፍሎች ጋር ዉይይት ተካሄደ

ዩኒቨርሲቲዉ ነባር ተማሪዎቹን ተቀብሎ ሰላማዊ የመማር ማስተማሩን ሥራ ከጀመረ ሰነባብቷል። አሁን ደግሞ ከፊት ለፊታችን ህዳር 16 እና 17/2017 ዓ.ም አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን በማከናወን ላይ …

የተማሪዎችን አቀባበል አስመልክቶ ከአገልግሎት ሰጭ ሥራ ክፍሎች ጋር ዉይይት ተካሄደ Read More »

ዜና መጽሄት 

ዉድ የዚህ ገጽ ተከታታዮቻችን ከዚህ በፊት በመጽሄት ታትመዉ ሲወጡ የነበሩ የዜና መጽሄቶቻችንን ለእናንተ ለአንባቢያን ተደራሽ ስናደርግ የነበርን መሆናችን ይታወሳል፡፡ አሁን ደግሞ ዘመኑን በሚመጥን አኳኋን በየወሩ በኤሌክትሮኒክ መልክ በዩኒቨርሲቲዉ የሚከናወኑ ወርሃዊ …

ዜና መጽሄት  Read More »

ለሁሉም የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ይህንን አለም አቀፍ ፕሮግራም በመመዝገብ ከትምህርታችሁ ጎን ለጎን የእድሉ ተጠቃሚ ሁኑ! 𝐂𝐚𝐥𝐥𝐢𝐧𝐠 𝐀𝐥𝐥 𝐔𝐧𝐝𝐞𝐫𝐠𝐫𝐚𝐝𝐮𝐚𝐭𝐞 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬!

United Nations Academic Impact — Millennium Fellowship (https://www.millenniumfellows.org/fellowship)The Millennium Fellowship is a semester-long leadership development program with access to training, connections, and recognition. The program will run on campuses worldwide …

ለሁሉም የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ይህንን አለም አቀፍ ፕሮግራም በመመዝገብ ከትምህርታችሁ ጎን ለጎን የእድሉ ተጠቃሚ ሁኑ! 𝐂𝐚𝐥𝐥𝐢𝐧𝐠 𝐀𝐥𝐥 𝐔𝐧𝐝𝐞𝐫𝐠𝐫𝐚𝐝𝐮𝐚𝐭𝐞 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬! Read More »

ለዩኒቨርሲቲዉ አገልግሎት ስጭ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ

ህዳር 05/ 2017 ዓ.ምበአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች መኝታ ቤት ተቆጣጣሪዎች እና ምግብ ቤት ሰራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ያተኮረ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ስልጠናውን የከፈቱት የተማሪዎች ስብዕና ግንባታ ም/ዲን መምህርት መቅደስ ደርቤ ሲሆኑየስልጠናውን ዓላማ ሲያብራሩ …

ለዩኒቨርሲቲዉ አገልግሎት ስጭ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ Read More »

ሴኔቱ የተለያዩ ዉሳኔዎችን አሳለፈ

ህዳር 03/2017 ዓ.ም የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት የ2017 ዓ/ም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት መርሃ ግብር (Academic Calendar) የመግቢያ ጊዜ ህዳር 16 እና …

ሴኔቱ የተለያዩ ዉሳኔዎችን አሳለፈ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

ህዳር 03/2017 ዓ.ም የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ህዳር 03/2017 ዓ.ም ባካሄደዉ ስብሰባዉ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ለዶ/ር መልካሙ ዴረሳ ሰጥቷል፡፡ዶ/ር መልካሙ ዴረሳ በምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎች እና ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ …

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ Read More »