የእዉቀት ማዕድ
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤጉ ሚዲያ ጋር በመተባበር ዘወትር ማክሰኞ ከአንድ ሰዓት ዜና በኋላ የሚተላለፍ ሳምንታዊ የሬዲዮ ፕሮግራም ነዉ፡፡ይህንን ፕሮግራም በዩቲዩብ ገጻችን ከታች ባለዉ ሊንክ ወይም ማስፈንጠሪያ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን መደበኛ …
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤጉ ሚዲያ ጋር በመተባበር ዘወትር ማክሰኞ ከአንድ ሰዓት ዜና በኋላ የሚተላለፍ ሳምንታዊ የሬዲዮ ፕሮግራም ነዉ፡፡ይህንን ፕሮግራም በዩቲዩብ ገጻችን ከታች ባለዉ ሊንክ ወይም ማስፈንጠሪያ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን መደበኛ …
ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉንTwitter:Assosa University (@AssosaU) / XWhatsApp group: https://whatsapp.com/channel/0029Vau844l9xVJkZ3GXR21PFacebook: https://www.facebook.com/AssosaUniversityOfficialTelegram: https://t.me/+J9ZDxvCigO0yN2NkEmail: pir@asu.edu.etInstagram: https://www.instagram.com/asueduet/#
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት እንድሁም በቴክኖሎጂ ሽግግሩ በርካታ ሥራዎችን በመሥራት ላይ ያለ ተቋም ነዉ።ዩኒቨርሲቲዉ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ በማኦ ኮሞ ወረዳና በአሶሳ ዞን በሚገኙ ወረዳዎች በተመረጡ …
ዩኒቨርሲቲዉ ነባር ተማሪዎቹን ተቀብሎ ሰላማዊ የመማር ማስተማሩን ሥራ ከጀመረ ሰነባብቷል። አሁን ደግሞ ከፊት ለፊታችን ህዳር 16 እና 17/2017 ዓ.ም አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን በማከናወን ላይ …
የተማሪዎችን አቀባበል አስመልክቶ ከአገልግሎት ሰጭ ሥራ ክፍሎች ጋር ዉይይት ተካሄደ Read More »
The Academic Program and Teacher Development Directorate has initiated a comprehensive induction training program for newly hired teachers. The training aims to enhance instructional skills, classroom management techniques, and assessment …
ዉድ የዚህ ገጽ ተከታታዮቻችን ከዚህ በፊት በመጽሄት ታትመዉ ሲወጡ የነበሩ የዜና መጽሄቶቻችንን ለእናንተ ለአንባቢያን ተደራሽ ስናደርግ የነበርን መሆናችን ይታወሳል፡፡ አሁን ደግሞ ዘመኑን በሚመጥን አኳኋን በየወሩ በኤሌክትሮኒክ መልክ በዩኒቨርሲቲዉ የሚከናወኑ ወርሃዊ …
United Nations Academic Impact — Millennium Fellowship (https://www.millenniumfellows.org/fellowship)The Millennium Fellowship is a semester-long leadership development program with access to training, connections, and recognition. The program will run on campuses worldwide …
ህዳር 05/ 2017 ዓ.ምበአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች መኝታ ቤት ተቆጣጣሪዎች እና ምግብ ቤት ሰራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ያተኮረ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ስልጠናውን የከፈቱት የተማሪዎች ስብዕና ግንባታ ም/ዲን መምህርት መቅደስ ደርቤ ሲሆኑየስልጠናውን ዓላማ ሲያብራሩ …
ህዳር 03/2017 ዓ.ም የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት የ2017 ዓ/ም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት መርሃ ግብር (Academic Calendar) የመግቢያ ጊዜ ህዳር 16 እና …
ህዳር 03/2017 ዓ.ም የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ህዳር 03/2017 ዓ.ም ባካሄደዉ ስብሰባዉ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ለዶ/ር መልካሙ ዴረሳ ሰጥቷል፡፡ዶ/ር መልካሙ ዴረሳ በምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎች እና ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ …