ከፋርማሲ ትምህርት 3.98 ውጤት በማምጣት ተማሪ ኪዳነማርያም ውለታው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ ተሸላሚ ሆነ
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ13ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን በተሳካ ሁኔታ ያጠናቀቁ ተማሪዎችን ሰኔ 20/2018 ዓ.ም. በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የላቀ የትምህርት ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት […]
ከፋርማሲ ትምህርት 3.98 ውጤት በማምጣት ተማሪ ኪዳነማርያም ውለታው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ ተሸላሚ ሆነ Read More »









