Assosa University

news

የአሶሳ ዪኒቨርሲቲ አመራሮች ከኢትዮጵያ ዪኒቨርሲቲዎች መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ጋር ውይይት አካሄዱ

የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደመላሽ መንግስቱ እና የማህበሩ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሲሳይ በቀለ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ጋር በተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ጉዳዮች ዙሪያ የሥራ ውይይት አካሂደዋል። […]

የአሶሳ ዪኒቨርሲቲ አመራሮች ከኢትዮጵያ ዪኒቨርሲቲዎች መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ጋር ውይይት አካሄዱ Read More »

በዩኒቨርሲቲዉ የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በጥሩ ሂደት እየሄደ ነዉ ፡፡

በ2018 ዓ.ም በበይነ መረብ (Online) የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የትላንቱ መርሃ-ግብር በሠላም ተጠናቆ የዛሬዉ ደግሞ በተያዘለት የጊዜ ሠሌዳ መሠረት እየሄደ ይገኛል ፡፡ ‎ ‎የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ

በዩኒቨርሲቲዉ የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በጥሩ ሂደት እየሄደ ነዉ ፡፡ Read More »

በዩኒቨርሲቲዉ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መሥጠት ተጀመረ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መስጠት ተጀምሯል። ከዛሬ ሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/ 2018 ዓ.ም የሚሰጠዉ ይህ የሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በበይነ-መረብ እና በወረቀት በስድስት

በዩኒቨርሲቲዉ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መሥጠት ተጀመረ Read More »

ከፋርማሲ ትምህርት 3.98 ውጤት በማምጣት ተማሪ ኪዳነማርያም ውለታው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ ተሸላሚ ሆነ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ13ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን በተሳካ ሁኔታ ያጠናቀቁ ተማሪዎችን ሰኔ 20/2018 ዓ.ም. በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የላቀ የትምህርት ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት

ከፋርማሲ ትምህርት 3.98 ውጤት በማምጣት ተማሪ ኪዳነማርያም ውለታው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ ተሸላሚ ሆነ Read More »

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞና የአሁን አመራሮች የአመራሮች ፎረም ምስረታና የወደፊት የሥራ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት አካሄዱ

የቀድሞና የአሁኑ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች የዩኒቨርሲቲውን የአመራሮች ፎረም ምስረታ እና የወደፊት የሥራ አቅጣጫዎች በተመለከተ ሰፊ ውይይት አካሂደዋል። ውይይቱ ተቋማዊ ቀጣይነትን ለማጠናከር፣ የአመራር ልምዶችን ለማጋራት እና የዩኒቨርሲቲውን የልማት አቅጣጫ በጋራ ለማጎልበት

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞና የአሁን አመራሮች የአመራሮች ፎረም ምስረታና የወደፊት የሥራ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት አካሄዱ Read More »

የዩኒቨርሲቲዉ የቀድሞ እና የአሁንከፍተኛ አመራሮችእንዲሁም የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በዩኒቨርሲቲዉ ግቢ ዉስጥ በጋራ የአረንጓደ አሻራ ማሳረፍ ሥራ ሲያከናዉኑ

የዩኒቨርሲቲዉ የቀድሞ እና የአሁንከፍተኛ አመራሮችእንዲሁም የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በዩኒቨርሲቲዉ ግቢ ዉስጥ በጋራ የአረንጓደ አሻራ ማሳረፍ ሥራ ሲያከናዉኑ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለ13ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመረቀ

ዩኒቨርሲቲዉ በዛሬዉ ዕለት የቀድሞ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶችና ም/ፕሬዚዳንቶች ፣የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነጥብ ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ ወ/ሮ ነፊሳ አልመሃዲ፣የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የክልልሉ ም/ል ፕሬዚዳንትና የዕለቱ የክብር እንግዳ አቶ ጌታሁን

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለ13ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመረቀ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ ተሳትፎ የተራቆተ መሬትን ለዘላቂ ልማት መልሶ በማልማት ላይ ይገኛል

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ማህበረሰብን መሠረት ያደረገ መሬትን መልሶ ማልማት የሚችል ለ4 ዓመታት የሚቆይ ፕሮጀክት ቀርጾ በአብርሃሞ ወረዳ ሩባላጌዳ ቀበሌ የተራቆተ መሬት ተቀብሎ በማልማት ሥነ-ምህዳሩን ወደ ቀድሞ ሁኔታው ለመመለስ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ ተሳትፎ የተራቆተ መሬትን ለዘላቂ ልማት መልሶ በማልማት ላይ ይገኛል Read More »

የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳለፈ

የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት ዛሬ ባካሄደዉ ስብሰባ በዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ መሪነት የ2018 ዓ.ም የቅድመ እና ድህረ ምረቃ ተመራቂ ተማሪዎች ስታተስ ፣የመዉጫ ፈተና (Exit Exam) እና ነጻ የትምህርት እድል ለማህበረሰቡ የሚሰጥበትን

የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳለፈ Read More »