ምሁራን ለትዉልድ ግንባታ የበኩላቸዉን ሚና መጫወት እንደሚገባ ተገለፀ።
(አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ የካቲት 18/ 2017 ዓ.ም) ምሁራን ለትዉልድ ግንባታ ላይ የሚጠበቅባቸውን ሚና መጫወት እንደሚገባቸዉ ተገልጿል። አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከኢፌዲሪ ሠላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ”ሀገራዊ ጥቅም እና ቀጠናዊ ትስስር ለሚዘናዊ የህዝብ ተጠቃሚነት” …
(አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ የካቲት 18/ 2017 ዓ.ም) ምሁራን ለትዉልድ ግንባታ ላይ የሚጠበቅባቸውን ሚና መጫወት እንደሚገባቸዉ ተገልጿል። አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከኢፌዲሪ ሠላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ”ሀገራዊ ጥቅም እና ቀጠናዊ ትስስር ለሚዘናዊ የህዝብ ተጠቃሚነት” …
(የካቲት 17/2015 ዓ/ም) የግንባታ ዉል አስተዳደርን አስመልክቶ የዩኒቨርሲቲዉ የግንባታ አማካሪዎች፣ የፕሮጀክት ጽ/ቤት እና በቀጥታ ከሚመለከታቸዉ የስራ ክፍል ሃላፊዎች ጋር ዉይይት ተደረጓል፡፡ ለዉይይት መነሻ የሚሆን በህግ ት/ቤት መምህር በሆኑት ዘሪሁን ይታየዉ …
(አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ የካቲት 15/ 2017 ዓ.ም) አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች በሕይወት ክህሎት፣ በኤች. አይ.ቪ እና በሥነ ተዋልዶ ጤና ዙሪያ ሥልጠና ሰጥቷል። በሥልጠናዉ ላይ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሓላፊ …
የዩኒቨርሲቲዉ የማህበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት በኩርሙክ ወረዳ ዱልሸታሎ ቀበሌ የታዳጊዎች ለአራት ዓመት የሚቆይ የእግር ኳስ ፕሮጀክት በዛሬዉ ዕለት አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ ፕ ዶ …
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በኩርሙክ ወረዳ የታዳጊ ወጣቶች የእግር ኳስ ፕሮጀክት በይፋ አስጀመረ። Read More »
(የካቲት 12/2017 ዓ.ም) በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን ሀገራዊ እዉቅና (accrediatation) ለማሠጠት እና በተልእኮ ልየታ መሠረት ክለሳ ለማካሄድ ለተመረጡ የዩኒቨርሲቲዉ ተማሪዎች የግንዛቤ መፍጠሪያ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የአካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክተር ዶ/ር ወንድም መኩሪያዉ …
የትምህርት ፕሮግራሞችን ክለሳ ለማድረግ ለተመረጡ የዩኒቨርሲቲዉ ተማሪዎች የግንዛቤ መፍጠሪያ ስልጠና ተሰጠ Read More »
ፕሮግራሙ የሚዘጋጀው በዩኒቨርሲቲዉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈፃሚ አስተባባርነት ሲሆን ፕሮግራሙ በዚህ ሳምንት መጨረሻ የካቲት 07/2017 ዓም ተካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተዉ መልዕክት ያስተላለፉት የዩኒቨርሲቲዉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ …
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከሴት ተማሪዎች ጋር በየሳምንቱ አርብ ምሽት የሚደርገዉ ዜሮ ፕላን ፕሮግራም ተካሄደ Read More »
Assosa, Ethiopia (14/02/2025) – In a significant move towards enhancing educational support in the region, Assosa University’s Community Service and Research Directorate recently conducted a joint meeting with Gemharu Secondary …
Assosa University and Gemharu Secondary School Collaborate for Community Support Read More »
(February 13, 2025) – The Differentiation Roadmap Committee has made significant progress by presenting their draft roadmap to the university’s high-level leaders, including the university President Dr. Kemal Abdurahim. President Dr. …
(February13/2025) In today presentation, competitors outlined their strategic action plans for the next three years, focusing on three pivotal academic positions: Research Publication Ethics and Regulatory Directorate, Coordinator of First-Year …
Competitors Unveil Strategic Action Plans for Academic Positions Read More »
Based on the Schedule 11 students presented their thesis result on the specialization of Sustainable Natural Resource and Environmental Management. For Additional InformationTwitter:Assosa University (@AssosaU) / XWhatsApp group: https://whatsapp.com/channel/0029Vau844l9xVJkZ3GXR21PFacebook: https://www.facebook.com/AssosaUniversityOfficialTelegram: …