አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ለማስጀመር ውል ተፈራረመ
ዩኒቨርሲቲው የውስጥ ለዉስጥ የመንገድ ግንባታ ስራ ለማስጀመር ከአሸናፊዉ ድርጅት ጋር ዛሬ ዉል ተፈርርሟል፡፡የተፈረመው ውል ከ6 ኪሎ ሜትር በላይ የሆነ የውስጥ ለውስጥ መንገድ አስፋልት ግንባታ ስራን ያካትታል። ተቋራጩ በአጭር ጊዜ ውስጥ የመንገድ […]
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ለማስጀመር ውል ተፈራረመ Read More »









