Assosa University

news

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለ13ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመረቀ

ዩኒቨርሲቲዉ በዛሬዉ ዕለት የቀድሞ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶችና ም/ፕሬዚዳንቶች ፣የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነጥብ ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ ወ/ሮ ነፊሳ አልመሃዲ፣የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የክልልሉ ም/ል ፕሬዚዳንትና የዕለቱ የክብር እንግዳ አቶ ጌታሁን […]

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለ13ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመረቀ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ ተሳትፎ የተራቆተ መሬትን ለዘላቂ ልማት መልሶ በማልማት ላይ ይገኛል

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ማህበረሰብን መሠረት ያደረገ መሬትን መልሶ ማልማት የሚችል ለ4 ዓመታት የሚቆይ ፕሮጀክት ቀርጾ በአብርሃሞ ወረዳ ሩባላጌዳ ቀበሌ የተራቆተ መሬት ተቀብሎ በማልማት ሥነ-ምህዳሩን ወደ ቀድሞ ሁኔታው ለመመለስ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ ተሳትፎ የተራቆተ መሬትን ለዘላቂ ልማት መልሶ በማልማት ላይ ይገኛል Read More »

የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳለፈ

የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት ዛሬ ባካሄደዉ ስብሰባ በዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ መሪነት የ2018 ዓ.ም የቅድመ እና ድህረ ምረቃ ተመራቂ ተማሪዎች ስታተስ ፣የመዉጫ ፈተና (Exit Exam) እና ነጻ የትምህርት እድል ለማህበረሰቡ የሚሰጥበትን

የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳለፈ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጀመረ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ዛሬ ተጀምሯል። በመርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ፣ ዩኒቨርሲቲው ባለፉት ዓመታት በርካታ ችግኞችን በመትከል ለአካባቢ ጥበቃና ለአረንጓዴ ልማት

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጀመረ Read More »

ዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የተማሪዎችን ምኝታ ቤቶች ዕድሳት አስጀመሩ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ የተማሪዎችን ምኝታ ቤቶች ምቹ፣ ንጹህና ማራኪ ለማድረግ የታቀደውን ሙሉ የዕድሳት ሥራ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል። ፕሬዝዳንቱ እንደገለጹት፣ የተማሪዎችን የመኖሪያ ሁኔታ ለማሻሻልና ለትምህርት ምቹ አካባቢ ለመፍጠር

ዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የተማሪዎችን ምኝታ ቤቶች ዕድሳት አስጀመሩ Read More »

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ በትምህርት ላይ ከሚገኙ መምህራን ጋር በበይነ መረብ ውይይት አደረጉ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ በትምህርት ላይ ከሚገኙ የዩኒቨርሲቲው መምህራን ጋር በበይነ መረብ (Online) የውይይት መድረክ አካሂደዋል። ውይይቱ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር በትምህርት ላይ የሚገኙ

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ በትምህርት ላይ ከሚገኙ መምህራን ጋር በበይነ መረብ ውይይት አደረጉ Read More »

የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ ከመምህራን ጋር ተወያዩ

የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ እስከ አሁን ከዩኒቨርሲቲዉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች፣ከተማሪ አደረጃጀት አመራሮች እንዲሁም ከአካባቢዉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ከአካሄዷቸዉ ዉይይቶች በመነሳት በመማር ማስተማር፣በአስተዳደር እና ልማት እንዲሁም በምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት

የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ያሬድ ሙሉ ከመምህራን ጋር ተወያዩ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የትራፊክ ደህንነትን ለማሻሻል ፕሮጀክት ቀርፆ እየተገበረ መሆኑን አስታወቀ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በአሶሳ ከተማና በአካባቢው እየተስተዋለ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስና የእግረኞችን ደህንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለማረጋገጥ የሚያስችል የመንገድ ደህንነት ፕሮጀክት እያከናወነ መሆኑን አስታዉቋል። የዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክተር ዶ/ር ተፈራ ተሾመ እንደገለጹት፣

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የትራፊክ ደህንነትን ለማሻሻል ፕሮጀክት ቀርፆ እየተገበረ መሆኑን አስታወቀ Read More »