Assosa University

news

ለሁሉም የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ይህንን አለም አቀፍ ፕሮግራም በመመዝገብ ከትምህርታችሁ ጎን ለጎን የእድሉ ተጠቃሚ ሁኑ! 𝐂𝐚𝐥𝐥𝐢𝐧𝐠 𝐀𝐥𝐥 𝐔𝐧𝐝𝐞𝐫𝐠𝐫𝐚𝐝𝐮𝐚𝐭𝐞 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬!

United Nations Academic Impact — Millennium Fellowship (https://www.millenniumfellows.org/fellowship)The Millennium Fellowship is a semester-long leadership development program with access to training, connections, and recognition. The program will run on campuses worldwide …

ለሁሉም የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ይህንን አለም አቀፍ ፕሮግራም በመመዝገብ ከትምህርታችሁ ጎን ለጎን የእድሉ ተጠቃሚ ሁኑ! 𝐂𝐚𝐥𝐥𝐢𝐧𝐠 𝐀𝐥𝐥 𝐔𝐧𝐝𝐞𝐫𝐠𝐫𝐚𝐝𝐮𝐚𝐭𝐞 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬! Read More »

ለዩኒቨርሲቲዉ አገልግሎት ስጭ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ

ህዳር 05/ 2017 ዓ.ምበአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች መኝታ ቤት ተቆጣጣሪዎች እና ምግብ ቤት ሰራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ያተኮረ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ስልጠናውን የከፈቱት የተማሪዎች ስብዕና ግንባታ ም/ዲን መምህርት መቅደስ ደርቤ ሲሆኑየስልጠናውን ዓላማ ሲያብራሩ …

ለዩኒቨርሲቲዉ አገልግሎት ስጭ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ Read More »

ሴኔቱ የተለያዩ ዉሳኔዎችን አሳለፈ

ህዳር 03/2017 ዓ.ም የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት የ2017 ዓ/ም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት መርሃ ግብር (Academic Calendar) የመግቢያ ጊዜ ህዳር 16 እና …

ሴኔቱ የተለያዩ ዉሳኔዎችን አሳለፈ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

ህዳር 03/2017 ዓ.ም የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ህዳር 03/2017 ዓ.ም ባካሄደዉ ስብሰባዉ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ለዶ/ር መልካሙ ዴረሳ ሰጥቷል፡፡ዶ/ር መልካሙ ዴረሳ በምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎች እና ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ …

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ Read More »

ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ሥልጣና ተሰጠ

ህዳር 04/ 2017 ዓ.ምአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጣና ሰጥቷል፡፡ሥልጠናዉ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ተቋማትና ፕሮግራሞቻቸዉ እዉቅና የሚያገኙበት ሂደቶችና ማሟላት ያለባቸዉን መስፈርቶች ላይ ግንዛቤ ተፈጥሮ ወደ …

ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ሥልጣና ተሰጠ Read More »

የማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ተገመገመ

ጥቅምት 30/2017 ዓ.ምበአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወኑ ያሉ የግንባታ ማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን የግንባታ አማካሪ መሃንድሶች፣የግንባታ ተቋራጭ ድርጅቶች በተገኙበት  የግንባታ የአፈጻጸም ሂደታቸዉ ተገምግሟል፡፡የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ከማል አብዱራሂም(ዶ/ር) እና የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዚዳንት ጌታቸዉ አለሙ (ዶ/ር) በመሩት …

የማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ተገመገመ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከ IRC ጋር በመተባበር ተፈናቃዮች በሚኖሩበት አካባቢ የሚደርሰዉን ተጽእኖ ለማጥናት የጀመረዉን ሂደት ገምግሟል

ጥቅምት 28/2017 ዓ.ምበዛሬዉ ዕለት IRC ባዘጋጀዉ መድረክ ላይ በዩኒቨርሲቲዉ የተፈናቃዮች ተጽእኖን(displacement affected community)ጥናት ለመስራት በዩኒቨርሲቲዉ የተቋቋመዉ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር አብደል ሙህስን ሀሰን፣የአሶሳ ከተማ አስተዳደር በጥናቱ …

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከ IRC ጋር በመተባበር ተፈናቃዮች በሚኖሩበት አካባቢ የሚደርሰዉን ተጽእኖ ለማጥናት የጀመረዉን ሂደት ገምግሟል Read More »

በዩኒቨርሲቲዉ በመስክ ምልከታ የሚገኙ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ደም ለገሱ

የተወካዮች ምክር ቤት አባላት በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የመስክ ምልከታ ከጥቅምት 25/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። ከመስክ ምልከታው ጎን ለጎንም ደም ለሚያስፈልጋቸው ማህበረሰብ ክፍሎች ደም በመለገስ ሰባአዊነት የተሞላበት …

በዩኒቨርሲቲዉ በመስክ ምልከታ የሚገኙ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ደም ለገሱ Read More »

የፓርላማ አባላት ጉብኝት እንደቀጠለ ነው

ጥቅምት 26/2017ዓ.ም የሰው ሀብት ልማት ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በዩኒቨርስቲው የሚያደርጉትን ጉብኝት ቀጥሎ ውሏል።በዩኒቨርስቲው ፕሬዝደንት በተመራው በዕለቱ ጉብኝት የተጠናቀቁ እና በግንባታ ላይ ያሉ የግንባታ ፕሮጀክቶችን የተማሪ …

የፓርላማ አባላት ጉብኝት እንደቀጠለ ነው Read More »