Assosa University

news

ዙምባራ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ኀብረት ሥራ ማኅበር የምስረታ እና መተዳደሪያ ደንብ ገለፃ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተደረገ

ታህሳስ 18/2016 ዓ.ም ዙምባራ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ኅብረት ሥራ ማህበር በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች  እና መምህራን የጋራ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ማህበር ነው። የህብረት ሥራ ማህበሩ ዓላማ የአባላቱን ፍላጎት […]

ዙምባራ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ኀብረት ሥራ ማኅበር የምስረታ እና መተዳደሪያ ደንብ ገለፃ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተደረገ Read More »

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከማዕድን ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት እና ከኢትዮጵያ የጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ፊርማ ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተፈራረመ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከማዕድን ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት እና ከኢትዮጵያ የጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ፊርማ ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተፈራረመ Read More »

ከሚያዚያ 17/2015 ዓ.ም ጀምሮ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረው የ4ኛው ዙር የ COVID- 19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ፕሮግራም ለመጠናቀቅ አንድ ቀን ብቻ ቀረው፤ ሚያዚያ 24/2015 ዓ.ም  የተከተቡ ተማሪዎችን የሚያሳይ ምስል  በከፊል …   …  …  

ከሚያዚያ 17/2015 ዓ.ም ጀምሮ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የነበረው የ4ኛው ዙር የ COVID- 19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ፕሮግራም ለመጠናቀቅ አንድ ቀን ብቻ ቀረው፤ ሚያዚያ 24/2015 ዓ.ም  የተከተቡ ተማሪዎችን የሚያሳይ ምስል  በከፊል …   …  …   Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤጉ ደቨሎፕመንታል ግሩፕ ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለዉን የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

መጋቢት 28/2015 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲዉ በተልእኮ ልየታ መሰረት በአፕላድ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ ከተለየ ወዲህ በክልሉ እና በሀገር ደረጃ ከሚገኙ ኢንዱስትሪዎች ጋር በጋራ ለመስራት ስምምነቶችን ማድረግ ከጀመረ ሰነባብቷል፡፡ በመሆኑም በዛሬዉ ዕለት ከቤጉ ደቨሎፕመንታል

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤጉ ደቨሎፕመንታል ግሩፕ ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለዉን የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ Read More »