ለጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት የስንቅ ዝግጅት ተካሄደ
(ታህሳስ 14/2014 ዓ.ም) በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የሴቶች ጉዳይና HIV/ኤድስ መከላከያ ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት የዩኒቨርሲቲዉ ሴት ሰራተኞች ለጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት የስንቅ ዝግጅት አድርገዋል፡፡
(ታህሳስ 14/2014 ዓ.ም) በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የሴቶች ጉዳይና HIV/ኤድስ መከላከያ ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት የዩኒቨርሲቲዉ ሴት ሰራተኞች ለጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት የስንቅ ዝግጅት አድርገዋል፡፡
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በሰላም እጦት ምክኒያት ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው በቡልድግሉ ወረዳ በተለያዩ መጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው ለሚገኙና መማር ላልቻሉ ህፃናት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የሚያግዛቸው ከዚህ በፊት ቃል በተገባው መሰረት 3000 ደብተርና 1000 እስክብርቶ …
በሰላም እጦት ምክኒያት ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው መማር ላልቻሉ ህፃናት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ Read More »
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከተቋቋመበት ተልዕኮ አንፃር በመማር ማስተማር፣ በምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የቴክኒክና ሙያ እና የሥራ እድል ፈጠራ ኤጀንሲ ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ፊርማ አካሂደዋል። የስምምነቱም አላማ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማድረግ፣ ችግር ፈች የጥናትና …
በዩኒቨርሲቲው የሥራ ፈጠራና ባህል ማዕከል ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለቲያትርና ስነጽሁፍ ክለብ አባላት በመሰረታዊ የስነ-ጽሑፍና ተውኔት ዙሪያ ከታህሳስ18/2014 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል። የስልጠናው አላማም አባላቱ ሙያን መሰረት …
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለቲያትርና ሥነ-ጽሁፍ ክለብ አባላት መሰረታዊ የሥነ-ጽሑፍ እና ተውኔት ሥልጠና ሰጠ Read More »
ዩኒቨርሲቲዉ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 2,182 ተማሪዎች አስመረቀ (ጥር 09/2013 ዓ.ም፣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ አሶሳ) ****** ****** የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ2012 ዓ.ም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክኒያት ሳይመረቁ የቀሩት ተማሪዎቹን አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲዉ በ7 …
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 2,182 ተማሪዎች አስመረቀ Read More »
የዩኒቨርሲቲያችን የመደበኛ ተመራቂ ተማሪዎች ፤ የ3ኛ ዓመት መደበኛ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎችና የክረምት መርሃ ግብር የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች ከቀን 03-04/04/2013 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲያችን ለመቀበል ጥሪ ማድረጉ ይታዎቃል ፡፡ ስለሆነም …
Corona Virus What is corona? It is respiratory illness caused by a novel (new) corona virus. Symptoms The following symptoms may appear 2-14 days after exposure. Fever Cough Shortness of breath Difficulty …
General Information and Precaution of Corona Virus(COVID-19 Read More »
(ህዳር 04/2014 ዓ.ም) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማር ሥራው በተጨማሪ ለአቅመ ደካሞች፣ ለሴቶች፣ ለሕፃናት እና ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ሦስት ማዕከላትን በመክፈት ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሥራዎችን በመስጠት ላይ መሆኑ ይታወቃል። …
አሶሳ ዩኒቨርስቲ ለሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የ3.25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ። Read More »
ለአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ከህዳር 27/2014 ዓ.ም ጀምሮ በአሶሳ ከተማ ብሌንዳና ሆቴል ሲሰጥ የነበረው የፕሮጀክቶች አዘገጃጀት፣አስተዳደር እና አተገባበር እንድሁም የግንኙነት አውታር ሥልጠና ዛሬ ተጠናቋል። በሥልጠናው ላይም …
የፕሮጀክቶች አዘገጃጀት፣አስተዳደር እና አተገባበርሥልጠና ለዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ተሰጠ Read More »