Assosa University

news

ዩኒቨርሲቲዉ ለመምህራን እና ለትምህርት ቤት አመራሮች ስልጠና መሰጠት ጀመረ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እና ከቤ/ጉ/ክ ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር ከሐምሌ 28/2017 ዓ/ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዉ ለ2ኛ ዙር የሚሰጠዉን የመምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት አቅም ግንባታ ስልጠና ተጀምሯል፡፡ የአካዳሚክ …

ዩኒቨርሲቲዉ ለመምህራን እና ለትምህርት ቤት አመራሮች ስልጠና መሰጠት ጀመረ Read More »

ካዉንስሉ የ2017 ዓ.ም ዓመታዊ የእቅድ አፈፃፀም እና የ2018 ዓ.ም መነሻ እቅድ ግምገማ አካሄደ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል የ2017 ዓ.ም ዓመታዊ የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2018 ዓ.ም መነሻ ዕቅድ ዙሪያ ግምገማ አድርገዋል፡፡ የ2017 ዓ.ም ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2018 ዓ.ም መነሻ ዕቅድ በስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ …

ካዉንስሉ የ2017 ዓ.ም ዓመታዊ የእቅድ አፈፃፀም እና የ2018 ዓ.ም መነሻ እቅድ ግምገማ አካሄደ Read More »

ለ2017 ዓ/ም STEM ተማሪዎች አቀባበል ተደረገ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ STEM ማዕከል በዚህ ክረምት 300 ተማሪዎች ከቤንሻንጉል ጉሙዝ 2ኛ ደርጃ ትምህርት ቤቶች የተመደቡ ሲሆን የማጠናክሪያ ተምህርቱን ለመሥጠት አቀባበልና ስለሚኖራቸዉ ቆይታ ገልፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ …

ለ2017 ዓ/ም STEM ተማሪዎች አቀባበል ተደረገ Read More »

ለ13ኛ ዙር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

የሰላም ሚኒስቴር ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለ13ኛ ዙር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ። የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝዳንት እና የዕለቱ የፕሬዚዳንቱ ተወካይ ዶ/ር ጌታቸዉ አለሙ ባደረጉት የእንኳን ደህና …

ለ13ኛ ዙር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ Read More »

በዩኒቨርሲቲው የኢፍጣር መርሃ-ግብር ተካሄደ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የሮመዳን ፆም ምክኒያት በማድረግ የዩኒቨርስቲው አመራሮች ከተማሪዎች ጋር የኢፍጣር መርሃ ግብር በተማሪዎች ምግብ ቤት አካሂደዋል:: በመርሃ ግብሩ ላይ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ መ/ር ንጋቱ ሀምቢሳ ተገኝተው የፍቅርና የመተሳሰብ ጊዜ …

በዩኒቨርሲቲው የኢፍጣር መርሃ-ግብር ተካሄደ Read More »