የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ባካሄደዉ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳልፏል፡፡ሴኔቱ በአንደኛ አጀንዳዉ የዩኒቨርሲቲው የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ ለነበሩ የመደበኛ፣ የሳምት መጨረሻ የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎችን …
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ባካሄደዉ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳልፏል፡፡ሴኔቱ በአንደኛ አጀንዳዉ የዩኒቨርሲቲው የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ ለነበሩ የመደበኛ፣ የሳምት መጨረሻ የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎችን …
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ በዩኒቨርሲቲዉ የአመራሮች ለዉጥ አካሂዷል፡፡ በዚህም መሰረት ከጥር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ1ኛ.ዶ/ር አብደልሙህስን ሀሰን የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት2ኛ.ዶ/ር ኡመር ሸሪፍ የምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ተጠባባቂ ም/ፕሬዚዳንት3ኛ. ዶ/ር አብዮት አበጀ …
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ቦርዱ ከተወያየባቸው ዋና ዋና አጀንዳዎች መካከል የ2018 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም …
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የአካባቢ፣ ደን ሀብት ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለሥልጣን ጋር በመተባበር “አካባቢ ጥበቃ ለዘላቂ ልማት” በሚል መሪ-ቃል ክልላዊ ሲምፖዚየም አካሂዷል፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም ለሲፖዚየሙ …
የአካባቢ ጥበቃ ሰራዎችን ውጤታማ ለማድረግና የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምሁራን ሚናቸዉን መወጣት እንደሚገባቸዉ ተገለፀ Read More »
ዩኒቨርሲቲዉ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራ እና ክህሎት ቢሮ በጋራ ለመስራት በዛሬዉ ዕለት የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል።በፊርማ ስነ ሥርዓቱ ላይ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም የስምምነት ሰነድ መፈራረሙን ዓላማ ሲገልጹ ወጣቱ …
ዩኒቨርሲቲዉ ከክልሉ ሥራ እና ክህሎት ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ Read More »
The Research Publication, Extension, and Ethics (RPEE) Directorate of Assosa University has successfully delivered a training program on the newly deployed Research and Project Information Management System (RP-IMS). The training …
በግማሽ አመቱ ሪፖርት በመማር ማስተማር፣ በምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በአስተዳደር እንዲሁም በማህበረሰብ ጉድኝት የተሠሩ ሥራዎች ለእያንዳንዳቸዉ ግቦች በተቀመጠላቸዉ ዕቅድ መሠረት አፈጻጸማቸዉ ቀርቦ ካዉንስሉ ዉይይት አድርጎባቸዋል። በግማሽ አመቱ ሪፖርትም ሠላማዊ የመማር …
የ2018 ዓ.ም ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለካዉንስሉ ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበታል Read More »
በአሶሳ ዪኒቨርሲቲ ሴቶች ጉዳይ አካትቶ ትግበራ ሥራ አስፈፃሚ አዘጋጅነት ለአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ተማሪዎችበህይወት ክህሎትና በአደንዛዥ ዕፅ አስከፊነት ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል። በስልጠናው ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የሴቶች ጉዳይ አካትቶ …
Assosa University has taken a major step toward strengthening road safety in Ethiopia by signing a Memorandum of Understanding (MOU) with the Ethiopian Road Safety and Insurance Fund Service, the …
Assosa University Signs Strategic MOU to Advance Road Safety in Ethiopia Read More »
Assosa University, in collaboration with the Mineral Industry Development Institute (MIDI), has officially launched the implementation of the consultancy project agreement through a kickoff meeting held at Bamboo Paradise Hotel, …