Assosa University

news

በዩኒቨርሲቲዉ አለም አቀፍ የሴቶች ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች በድምቀት ተከበረ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ ፤ በኢትዮጵያ ደረጃ ለ50ኛ ጊዜ የሚከበረው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን “የሴቶች ድምፅ ለእኩልነትና ለበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሐ ግብሮች በድምቀት ተከብሯል። መርሀ-ግብሩን […]

በዩኒቨርሲቲዉ አለም አቀፍ የሴቶች ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች በድምቀት ተከበረ Read More »

የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ዉጤት እንዲሻሻል የዩኒቨርሲቲዉ መምህራን እገዛ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በአሶሳ ከተማ ከሚገኙ የገመሐሩ እና አሶሳ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ዉጤት በሚሻሻልበት ጉዳይ ዙሪያ ዉይይት አድርጓል። ዩኒቨርሲቲዉ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ ጋር አብሮ እየሠራ መሆኑን

የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ዉጤት እንዲሻሻል የዩኒቨርሲቲዉ መምህራን እገዛ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ለማስጀመር ውል ተፈራረመ

ዩኒቨርሲቲው የውስጥ ለዉስጥ የመንገድ ግንባታ ስራ ለማስጀመር ከአሸናፊዉ ድርጅት ጋር ዛሬ ዉል ተፈርርሟል፡፡የተፈረመው ውል ከ6 ኪሎ ሜትር በላይ የሆነ የውስጥ ለውስጥ መንገድ አስፋልት ግንባታ ስራን ያካትታል። ተቋራጩ በአጭር ጊዜ ውስጥ የመንገድ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ለማስጀመር ውል ተፈራረመ Read More »

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልኡካን ቡድን አሶሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት

በ10ኛው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ላይ ሲሳተፍ የነበረው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልኡካን ቡድን አሶሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ከጥር 17 እስከ የካቲት 1/2018 ዓ/ም ድረስ የመላ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልኡካን ቡድን አሶሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት Read More »

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ባካሄደዉ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳልፏል፡፡‎‎ሴኔቱ በአንደኛ አጀንዳዉ የዩኒቨርሲቲው የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ ለነበሩ የመደበኛ፣ የሳምት መጨረሻ የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎችን

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የአመራር ለዉጥ ተካሄደ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ በዩኒቨርሲቲዉ የአመራሮች ለዉጥ አካሂዷል፡፡ በዚህም መሰረት ከጥር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ1ኛ.ዶ/ር አብደልሙህስን ሀሰን የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት2ኛ.ዶ/ር ኡመር ሸሪፍ የምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ተጠባባቂ ም/ፕሬዚዳንት3ኛ. ዶ/ር አብዮት አበጀ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የአመራር ለዉጥ ተካሄደ Read More »

‎የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡‎‎ቦርዱ ከተወያየባቸው ዋና ዋና አጀንዳዎች መካከል የ2018 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም

‎የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ Read More »

የአካባቢ ጥበቃ ሰራዎችን ውጤታማ ለማድረግና የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምሁራን ሚናቸዉን መወጣት እንደሚገባቸዉ ተገለፀ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የአካባቢ፣ ደን ሀብት ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለሥልጣን ጋር በመተባበር “አካባቢ ጥበቃ ለዘላቂ ልማት” በሚል መሪ-ቃል ክልላዊ ሲምፖዚየም አካሂዷል፡፡ ‎የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም ለሲፖዚየሙ

የአካባቢ ጥበቃ ሰራዎችን ውጤታማ ለማድረግና የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምሁራን ሚናቸዉን መወጣት እንደሚገባቸዉ ተገለፀ Read More »

ዩኒቨርሲቲዉ ከክልሉ ሥራ እና ክህሎት ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

ዩኒቨርሲቲዉ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራ እና ክህሎት ቢሮ በጋራ ለመስራት በዛሬዉ ዕለት የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል።‎‎በፊርማ ስነ ሥርዓቱ ላይ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም የስምምነት ሰነድ መፈራረሙን ዓላማ ሲገልጹ ወጣቱ

ዩኒቨርሲቲዉ ከክልሉ ሥራ እና ክህሎት ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ Read More »