በዩኒቨርሲቲው የኢፍጣር መርሃ-ግብር ተካሄደ
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የሮመዳን ፆም ምክኒያት በማድረግ የዩኒቨርስቲው አመራሮች ከተማሪዎች ጋር የኢፍጣር መርሃ ግብር በተማሪዎች ምግብ ቤት አካሂደዋል:: በመርሃ ግብሩ ላይ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ መ/ር ንጋቱ ሀምቢሳ ተገኝተው የፍቅርና የመተሳሰብ ጊዜ …
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የሮመዳን ፆም ምክኒያት በማድረግ የዩኒቨርስቲው አመራሮች ከተማሪዎች ጋር የኢፍጣር መርሃ ግብር በተማሪዎች ምግብ ቤት አካሂደዋል:: በመርሃ ግብሩ ላይ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ መ/ር ንጋቱ ሀምቢሳ ተገኝተው የፍቅርና የመተሳሰብ ጊዜ …
የፌደራል ስነ ምግባር እና የጸረ ሙስና ኮሚሽን በሃገር አቀፍ ደረጃ ለሚያካሂደው የ2017 ዓ.ም የስነ ምግባር አምባሳደር የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ የሚሳተፉ ተማሪዎችን ለመምረጥ የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር አካሄደ። በመርሃ ግብሩ ላይ …
በዩኒቨርሲቲዉ 2017 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስነ ምግባር አምባሳደርን ለመምረጥ የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ Read More »
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንና የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የግቢው መምህራንና ሰራተኞች እንዲሁም ተማሪዎች በተገኙበት እለቱን በሚዘክሩ በተለያዩ ሁነቶች አክብሯል። የክብረ በአሉን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ …
የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚደረገዉ ጥረት መደገፍ እንደሚገባ ተገለፀ Read More »
In a significant move to enhance legal research and professional training, Assosa University and the BGRS Justice Sector Professional Training and Legal Research Institute have signed a Memorandum of Understanding …
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት የ2017 ዓ/ም አጋማሽ የመዉጫ የፈተና ውጤት፣ የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ውጤት ማፅደቅ እና የ2017 የትምህርት ዓመት የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች የአንኛዉ ወሰነ ትምህርት ስታተስ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ በስብሰባው የ2017 ዓ/ም …
በዘንድሮዉ ዓመት በአንደኛዉ ወሰነ ትምህርት ትምህርታቸዉን ተከታትለዉ ላጠናቀቁ ተማሪዎች በሁለተኛዉ ወሰነ ትምህርት የትምህርት ክፍል መረጣ በማድረግ ትምህርታቸዉን እንድከታተሉ ለማስቻል በዛሬዉ እለት ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ገለጻና ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡ ገለጻና ማብራሪያዉን የሠጡት የዋናዉ …
ወርክሾፑ የተዘጋጀዉ በዩኒቨርሲቲዉ የማህበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት በህግ ትምህርት ቤት ድጋፍ ለሚሹ እና ለተፈናቃይ ወገኖች የሚሰጠዉን ነጻ የህግ አገልግሎት አፈጻጸም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመገምገም በቀጣይ ለሚሰሩ ሥራዎች አቅጣጫ ለማስቀመጥ ነዉ። የምክክር …
ዩኒቨርሲቲው የሚሰጠዉን ነጻ የህግ ድጋፍ አገልግሎት በተመለከተ አመታዊ ወርክሾፕ አካሄደ Read More »
ዩኒቨርሲቲዉ ከቤኒሻንጉል ጉ/ክ መንግስት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባባሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የኪነ ጥበብ ምሽት መርሃ ግብር ያዘጋጀ ሲሆን የክልል ፣የዞን፣የከተማ አስተዳደር እና የዩኒቨርሲቲዉ አመራሮች ፣የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች …
በዩኒቨርሲቲዉ የአባይ ዘመን ትዉልድ በሚል መሪ ቃል የኪነ ጥበብ ምሽት ተካሄደ Read More »
ዩኒቨርሲቲዉ ከቤ.ጉ.ክ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር “የቤጉ ህዳሴ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር” በማቋቋም በህክምናው ዘርፍ የበኩላቸዉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ለማስቻል እየተንቀሳቀሰ ሲሆን ይህንንም ሥራ ለማጠናከር ከባለድርሻ አካላት ጋር የዉይይት መድረክ አዘጋጅቷል። በዉይይት …
(አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ የካቲት 18/ 2017 ዓ.ም) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣዉ የሥርዓተ ፆታ ትንኮሳን ለመከላከል ባለድርሻ አካላት ለህብሰተሰቡ የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ላይ ማትኮር እንደሚገባ ተገልጿል። አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤ/ጉ/ክ/መ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ …
የሥርዓተ ፆታ ትንኮሳን ለመከላከል በጉዳዩ ላይ ለህብረተሰቡ ግንዛቤ መፍጠር እንደሚገባ ተጠቆመ Read More »