ዩኒቨርሲቲዉ ከክልሉ ሥራ እና ክህሎት ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ
ዩኒቨርሲቲዉ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራ እና ክህሎት ቢሮ በጋራ ለመስራት በዛሬዉ ዕለት የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል።በፊርማ ስነ ሥርዓቱ ላይ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም የስምምነት ሰነድ መፈራረሙን ዓላማ ሲገልጹ ወጣቱ […]
ዩኒቨርሲቲዉ ከክልሉ ሥራ እና ክህሎት ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ Read More »









