Assosa University

Author name: Gete Lule

ዩኒቨርሲቲዉ ከክልሉ ሥራ እና ክህሎት ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

ዩኒቨርሲቲዉ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራ እና ክህሎት ቢሮ በጋራ ለመስራት በዛሬዉ ዕለት የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል።‎‎በፊርማ ስነ ሥርዓቱ ላይ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም የስምምነት ሰነድ መፈራረሙን ዓላማ ሲገልጹ ወጣቱ […]

ዩኒቨርሲቲዉ ከክልሉ ሥራ እና ክህሎት ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ Read More »

‎የ2018 ዓ.ም ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለካዉንስሉ ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበታል

በግማሽ አመቱ ሪፖርት በመማር ማስተማር፣ በምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በአስተዳደር እንዲሁም በማህበረሰብ ጉድኝት የተሠሩ ሥራዎች ለእያንዳንዳቸዉ ግቦች በተቀመጠላቸዉ ዕቅድ መሠረት አፈጻጸማቸዉ ቀርቦ ካዉንስሉ ዉይይት አድርጎባቸዋል።‎‎ በግማሽ አመቱ ሪፖርትም ሠላማዊ የመማር

‎የ2018 ዓ.ም ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለካዉንስሉ ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበታል Read More »

ለዪኒቨርሲቲው ሪሜድያል ተማሪዎት የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ

በአሶሳ ዪኒቨርሲቲ ሴቶች ጉዳይ አካትቶ ትግበራ ሥራ አስፈፃሚ አዘጋጅነት ለአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ተማሪዎችበህይወት ክህሎትና በአደንዛዥ ዕፅ አስከፊነት ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል። በስልጠናው ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የሴቶች ጉዳይ አካትቶ

ለዪኒቨርሲቲው ሪሜድያል ተማሪዎት የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ Read More »

3ኛዉ የተግባር ተኮር( Applied science Universities) የጋራ ፎረም የወደፊት አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የተካሄደዉ የ 15 ቱ የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች የጋራ ፎረም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ዉጤታማ ዉይይት በማድረግ እና የወደፊት አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ዛሬ ተጠናቋል።‎‎ በፎረሙ ላይም የተግባር ተኮር ዩኒቨርሲቲዎች ሥርዓተ ትምህርት

3ኛዉ የተግባር ተኮር( Applied science Universities) የጋራ ፎረም የወደፊት አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ Read More »

3ኛዉ የተግባር ተኮር( Applied science Universities) የጋራ ፎረም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነዉ

በሀገር ደረጃ 15 ዩኒቨርሲቲዎች የተግባር ተኮር ሆነዉ ተለይተዉ የጋራ ፎረም በመመስረት ከዚህ በፊት ሁለት የጋራ ፎረሞችን ያካሄዱ ሲሆን የዘንድሮዉን ሦስተኛዉን የጋራ ፎረም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በመካሄድ ላይ ይገኛል። ‎በጋራ ፎረሙም የአስራ

3ኛዉ የተግባር ተኮር( Applied science Universities) የጋራ ፎረም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነዉ Read More »