ዩኒቨርሲቲዉ የዘር ብዜት ሥራዉን አጠናክሮ ቀጥሏል
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት እንድሁም በቴክኖሎጂ ሽግግሩ በርካታ ሥራዎችን በመሥራት ላይ ያለ ተቋም ነዉ።ዩኒቨርሲቲዉ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ በማኦ ኮሞ ወረዳና በአሶሳ ዞን በሚገኙ ወረዳዎች በተመረጡ […]
ዩኒቨርሲቲዉ የዘር ብዜት ሥራዉን አጠናክሮ ቀጥሏል Read More »
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት እንድሁም በቴክኖሎጂ ሽግግሩ በርካታ ሥራዎችን በመሥራት ላይ ያለ ተቋም ነዉ።ዩኒቨርሲቲዉ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ በማኦ ኮሞ ወረዳና በአሶሳ ዞን በሚገኙ ወረዳዎች በተመረጡ […]
ዩኒቨርሲቲዉ የዘር ብዜት ሥራዉን አጠናክሮ ቀጥሏል Read More »
ዩኒቨርሲቲዉ ነባር ተማሪዎቹን ተቀብሎ ሰላማዊ የመማር ማስተማሩን ሥራ ከጀመረ ሰነባብቷል። አሁን ደግሞ ከፊት ለፊታችን ህዳር 16 እና 17/2017 ዓ.ም አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን በማከናወን ላይ
የተማሪዎችን አቀባበል አስመልክቶ ከአገልግሎት ሰጭ ሥራ ክፍሎች ጋር ዉይይት ተካሄደ Read More »
The Academic Program and Teacher Development Directorate has initiated a comprehensive induction training program for newly hired teachers. The training aims to enhance instructional skills, classroom management techniques, and assessment
Induction Training Launched for New Teachers Read More »
ዉድ የዚህ ገጽ ተከታታዮቻችን ከዚህ በፊት በመጽሄት ታትመዉ ሲወጡ የነበሩ የዜና መጽሄቶቻችንን ለእናንተ ለአንባቢያን ተደራሽ ስናደርግ የነበርን መሆናችን ይታወሳል፡፡ አሁን ደግሞ ዘመኑን በሚመጥን አኳኋን በየወሩ በኤሌክትሮኒክ መልክ በዩኒቨርሲቲዉ የሚከናወኑ ወርሃዊ
United Nations Academic Impact — Millennium Fellowship (https://www.millenniumfellows.org/fellowship)The Millennium Fellowship is a semester-long leadership development program with access to training, connections, and recognition. The program will run on campuses worldwide
ህዳር 05/ 2017 ዓ.ምበአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች መኝታ ቤት ተቆጣጣሪዎች እና ምግብ ቤት ሰራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ያተኮረ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ስልጠናውን የከፈቱት የተማሪዎች ስብዕና ግንባታ ም/ዲን መምህርት መቅደስ ደርቤ ሲሆኑየስልጠናውን ዓላማ ሲያብራሩ
ለዩኒቨርሲቲዉ አገልግሎት ስጭ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ Read More »
ህዳር 03/2017 ዓ.ም የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት የ2017 ዓ/ም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት መርሃ ግብር (Academic Calendar) የመግቢያ ጊዜ ህዳር 16 እና
ሴኔቱ የተለያዩ ዉሳኔዎችን አሳለፈ Read More »
ህዳር 03/2017 ዓ.ም የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ህዳር 03/2017 ዓ.ም ባካሄደዉ ስብሰባዉ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ለዶ/ር መልካሙ ዴረሳ ሰጥቷል፡፡ዶ/ር መልካሙ ዴረሳ በምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎች እና ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ Read More »
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ህዳር 03/2017 ዓ.ም ባካሄደዉ ስብሰባዉ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ለዶ/ር መልካሙ ዴረሳ ሰጥቷል፡፡ ዶ/ር መልካሙ ዴረሳ በምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎች እና ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መስፈርቶችን አሟልተዉ
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ሰጠ Read More »
ህዳር 04/ 2017 ዓ.ምአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጣና ሰጥቷል፡፡ሥልጠናዉ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ተቋማትና ፕሮግራሞቻቸዉ እዉቅና የሚያገኙበት ሂደቶችና ማሟላት ያለባቸዉን መስፈርቶች ላይ ግንዛቤ ተፈጥሮ ወደ
ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ሥልጣና ተሰጠ Read More »