የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልኡካን ቡድን አሶሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት
በ10ኛው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ላይ ሲሳተፍ የነበረው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልኡካን ቡድን አሶሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ከጥር 17 እስከ የካቲት 1/2018 ዓ/ም ድረስ የመላ
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልኡካን ቡድን አሶሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት Read More »
የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ባካሄደዉ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳልፏል፡፡ሴኔቱ በአንደኛ አጀንዳዉ የዩኒቨርሲቲው የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ ለነበሩ የመደበኛ፣ የሳምት መጨረሻ የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎችን
የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ Read More »
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የአመራር ለዉጥ ተካሄደ
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ በዩኒቨርሲቲዉ የአመራሮች ለዉጥ አካሂዷል፡፡ በዚህም መሰረት ከጥር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ1ኛ.ዶ/ር አብደልሙህስን ሀሰን የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት2ኛ.ዶ/ር ኡመር ሸሪፍ የምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ተጠባባቂ ም/ፕሬዚዳንት3ኛ. ዶ/ር አብዮት አበጀ
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የአመራር ለዉጥ ተካሄደ Read More »
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ቦርዱ ከተወያየባቸው ዋና ዋና አጀንዳዎች መካከል የ2018 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ Read More »
የአካባቢ ጥበቃ ሰራዎችን ውጤታማ ለማድረግና የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምሁራን ሚናቸዉን መወጣት እንደሚገባቸዉ ተገለፀ
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የአካባቢ፣ ደን ሀብት ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለሥልጣን ጋር በመተባበር “አካባቢ ጥበቃ ለዘላቂ ልማት” በሚል መሪ-ቃል ክልላዊ ሲምፖዚየም አካሂዷል፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም ለሲፖዚየሙ
የአካባቢ ጥበቃ ሰራዎችን ውጤታማ ለማድረግና የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምሁራን ሚናቸዉን መወጣት እንደሚገባቸዉ ተገለፀ Read More »









