Assosa University

abc

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለቲያትርና ሥነ-ጽሁፍ ክለብ አባላት መሰረታዊ የሥነ-ጽሑፍ እና ተውኔት ሥልጠና ሰጠ

በዩኒቨርሲቲው የሥራ ፈጠራና ባህል ማዕከል ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለቲያትርና ስነጽሁፍ ክለብ አባላት በመሰረታዊ የስነ-ጽሑፍና ተውኔት ዙሪያ ከታህሳስ18/2014 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል። የስልጠናው አላማም አባላቱ ሙያን መሰረት …

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለቲያትርና ሥነ-ጽሁፍ ክለብ አባላት መሰረታዊ የሥነ-ጽሑፍ እና ተውኔት ሥልጠና ሰጠ Read More »