Assosa University

Author name: Gete Lule

ሴኔቱ የተለያዩ ዉሳኔዎችን አሳለፈ

ህዳር 03/2017 ዓ.ም የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት የ2017 ዓ/ም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት መርሃ ግብር (Academic Calendar) የመግቢያ ጊዜ ህዳር 16 እና […]

ሴኔቱ የተለያዩ ዉሳኔዎችን አሳለፈ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

ህዳር 03/2017 ዓ.ም የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ህዳር 03/2017 ዓ.ም ባካሄደዉ ስብሰባዉ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ለዶ/ር መልካሙ ዴረሳ ሰጥቷል፡፡ዶ/ር መልካሙ ዴረሳ በምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎች እና ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ Read More »

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ሰጠ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዛሬ ህዳር 03/2017 ዓ.ም ባካሄደዉ ስብሰባዉ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ለዶ/ር መልካሙ ዴረሳ ሰጥቷል፡፡ ዶ/ር መልካሙ ዴረሳ በምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎች እና ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መስፈርቶችን አሟልተዉ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ አራተኛዉን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ሰጠ Read More »

ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ሥልጣና ተሰጠ

ህዳር 04/ 2017 ዓ.ምአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጣና ሰጥቷል፡፡ሥልጠናዉ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ተቋማትና ፕሮግራሞቻቸዉ እዉቅና የሚያገኙበት ሂደቶችና ማሟላት ያለባቸዉን መስፈርቶች ላይ ግንዛቤ ተፈጥሮ ወደ

ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ሥልጣና ተሰጠ Read More »

ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ሥልጣና ተሰጠ

ህዳር 04/ 2017 ዓ.ምአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጣና ሰጥቷል፡፡ሥልጠናዉ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ተቋማትና ፕሮግራሞቻቸዉ እዉቅና የሚያገኙበት ሂደቶችና ማሟላት ያለባቸዉን መስፈርቶች ላይ ግንዛቤ ተፈጥሮ ወደ

ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ሥልጣና ተሰጠ Read More »

Elementor #3364

ህዳር 04/ 2017 ዓ.ምአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጣና ሰጥቷል፡፡ሥልጠናዉ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ተቋማትና ፕሮግራሞቻቸዉ እዉቅና የሚያገኙበት ሂደቶችና ማሟላት ያለባቸዉን መስፈርቶች ላይ ግንዛቤ ተፈጥሮ ወደ

Elementor #3364 Read More »

የማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ተገመገመ

ጥቅምት 30/2017 ዓ.ምበአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወኑ ያሉ የግንባታ ማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን የግንባታ አማካሪ መሃንድሶች፣የግንባታ ተቋራጭ ድርጅቶች በተገኙበት  የግንባታ የአፈጻጸም ሂደታቸዉ ተገምግሟል፡፡የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ከማል አብዱራሂም(ዶ/ር) እና የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዚዳንት ጌታቸዉ አለሙ (ዶ/ር) በመሩት

የማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ተገመገመ Read More »

ዩኒቨርሲቲው በመተግበር ላይ በሚገኘው አዲሱ ተቋማዊ መዋቅር  መሰረት ምደባ ከተሰጣቸው አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አዲሱን ተቋማዊ መዋቅር  በመተግበር ላይ  የሚገኝ ሲሆን በመዋቅሩ መሰረት ቡድን መሪና ከዚያ በላይ መደቦች ላይ  ከተመደቡ አመራሮች ጋር  ስለተቋሙ ቀጣይ የሥራ አቅጣጫ በዛሬው እለት ውይይት አካሄዷል። በዉይይቱ ወቅት

ዩኒቨርሲቲው በመተግበር ላይ በሚገኘው አዲሱ ተቋማዊ መዋቅር  መሰረት ምደባ ከተሰጣቸው አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ Read More »

ዙምባራ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ኀብረት ሥራ ማኅበር የምስረታ እና መተዳደሪያ ደንብ ገለፃ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተደረገ

ታህሳስ 18/2016 ዓ.ም ዙምባራ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ኅብረት ሥራ ማህበር በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች  እና መምህራን የጋራ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ማህበር ነው። የህብረት ሥራ ማህበሩ ዓላማ የአባላቱን ፍላጎት

ዙምባራ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ኀብረት ሥራ ማኅበር የምስረታ እና መተዳደሪያ ደንብ ገለፃ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተደረገ Read More »