Assosa University

Author name: Gete Lule

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር ወዳድ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ክበብ አስተባባሪዎች ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ሰጡ

(መጋቢት19/2015 ዓ.ም) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር ወዳድ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ክበብ በ2014 ዓ.ም የተመሠረተ ሲሆን የተመሰረተበት ዓላማም፡- ተቋማዊ ልህቀት እና የተማሪዎች ስኬት ባህል በመፍጠር የዩኒቨርሲቲውን የተልዕኮ ስኬት ለማገዝ የተቋቋመ ክበብ ነው፡፡ ከዚህም […]

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር ወዳድ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ክበብ አስተባባሪዎች ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ሰጡ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርስቲ የተመደቡ የአቅም ማሻሻያ ተጠቃሚ ተማሪዎች ወደ ግቢ በመግባት ላይ ይገኛሉ …  …  …

(መጋቢት 15/2015 ዓ.ም)  የትምህርት ሚኒስቴር  በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ከፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከግማሽ በታች ሁኖ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች  ገብተው የአቅም  ማሻሻያ /Remidial program / ለመማር የመቁረጫ ነጥቡን ያሟሉ ተማሪዎች  በተለያዩ

በአሶሳ ዩኒቨርስቲ የተመደቡ የአቅም ማሻሻያ ተጠቃሚ ተማሪዎች ወደ ግቢ በመግባት ላይ ይገኛሉ …  …  … Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርስቲ የተመደቡ የአቅም ማሻሻያ ተጠቃሚ ተማሪዎች ወደ ግቢ በመግባት ላይ ይገኛሉ … … …

(መጋቢት 15/2015 ዓ.ም)  የትምህርት ሚኒስቴር  በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ከፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከግማሽ በታች ሁኖ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች  ገብተው የአቅም  ማሻሻያ /Remidial program / ለመማር የመቁረጫ ነጥቡን ያሟሉ ተማሪዎች  በተለያዩ

በአሶሳ ዩኒቨርስቲ የተመደቡ የአቅም ማሻሻያ ተጠቃሚ ተማሪዎች ወደ ግቢ በመግባት ላይ ይገኛሉ … … … Read More »

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ባደረገው የግብዓት እና የሙያ ድጋፍ የተሻለ የስንዴ ሰብል ማልማት ተችሏል፦ በአሶሳ ዞን የባንባሲ ወረዳ አርሶ አደሮች

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ባደረገላቸው የግብዓት እና የሙያ ድጋፍ በመታገዝ የተሻለ የስንዴ ሰብል ማልማታቸውን በአሶሳ ዞን የባንባሲ ወረዳ አርሶ አደሮች ገለጹ። የባንባሲ ወረዳ አፋፍር በናሬ ቀበሌ ነዋሪዎቹ ለስንዴ ልማት አዲስ ቢሆኑም በ31

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ባደረገው የግብዓት እና የሙያ ድጋፍ የተሻለ የስንዴ ሰብል ማልማት ተችሏል፦ በአሶሳ ዞን የባንባሲ ወረዳ አርሶ አደሮች Read More »

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማርች 8 የሴቶች ቀንን በደማቅ ሁኔታ እያከበረ ነው

በዛሬዉ እለት በዩኒቨርሲቲዉ እተከበረ ያለዉ በዓል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ112ኛ ጊዜ ፣ በሀገራችን ለ47ኛ ጊዜ ተከብሮ ያለፈ ሲሆን በዩኒቨርሲቲያችን ደረጃ ደግሞ ለ12ኛ ጊዜ እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ በሚል መሪ ቃል

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማርች 8 የሴቶች ቀንን በደማቅ ሁኔታ እያከበረ ነው Read More »