Assosa University

Author name: Gete Lule

Elementor #3364

ህዳር 04/ 2017 ዓ.ምአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተቋምና ትምህርት ፕሮግራሞች እዉቅና አሰጣጥ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጣና ሰጥቷል፡፡ሥልጠናዉ ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ተቋማትና ፕሮግራሞቻቸዉ እዉቅና የሚያገኙበት ሂደቶችና ማሟላት ያለባቸዉን መስፈርቶች ላይ ግንዛቤ ተፈጥሮ ወደ […]

Elementor #3364 Read More »

የማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ተገመገመ

ጥቅምት 30/2017 ዓ.ምበአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወኑ ያሉ የግንባታ ማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን የግንባታ አማካሪ መሃንድሶች፣የግንባታ ተቋራጭ ድርጅቶች በተገኙበት  የግንባታ የአፈጻጸም ሂደታቸዉ ተገምግሟል፡፡የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ከማል አብዱራሂም(ዶ/ር) እና የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዚዳንት ጌታቸዉ አለሙ (ዶ/ር) በመሩት

የማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ተገመገመ Read More »

ዩኒቨርሲቲው በመተግበር ላይ በሚገኘው አዲሱ ተቋማዊ መዋቅር  መሰረት ምደባ ከተሰጣቸው አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አዲሱን ተቋማዊ መዋቅር  በመተግበር ላይ  የሚገኝ ሲሆን በመዋቅሩ መሰረት ቡድን መሪና ከዚያ በላይ መደቦች ላይ  ከተመደቡ አመራሮች ጋር  ስለተቋሙ ቀጣይ የሥራ አቅጣጫ በዛሬው እለት ውይይት አካሄዷል። በዉይይቱ ወቅት

ዩኒቨርሲቲው በመተግበር ላይ በሚገኘው አዲሱ ተቋማዊ መዋቅር  መሰረት ምደባ ከተሰጣቸው አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ Read More »

ዙምባራ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ኀብረት ሥራ ማኅበር የምስረታ እና መተዳደሪያ ደንብ ገለፃ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተደረገ

ታህሳስ 18/2016 ዓ.ም ዙምባራ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ኅብረት ሥራ ማህበር በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች  እና መምህራን የጋራ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ማህበር ነው። የህብረት ሥራ ማህበሩ ዓላማ የአባላቱን ፍላጎት

ዙምባራ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ ኀብረት ሥራ ማኅበር የምስረታ እና መተዳደሪያ ደንብ ገለፃ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተደረገ Read More »

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከማዕድን ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት እና ከኢትዮጵያ የጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ፊርማ ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተፈራረመ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከማዕድን ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት እና ከኢትዮጵያ የጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ፊርማ ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተፈራረመ Read More »