Assosa University

June 2, 2026

በዩኒቨርስቲው የቀድሞ አመራሮች የእዉቅናና ምስጋና ፕሮግራም ተዘጋጀ፤ የቀድሞ አመራሮች ፎረም ምስረታ ተበሰረ

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ሰባት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ለመሩት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም እና የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ል ፕሬዚዳንት ለነበሩት ዶ/ር አብዱልሙህስን ሀሰን የአሁኑ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የእዉቅና እና ምስጋና ፕሮግራም በዛሬዉ ዕለት ተዘጋጅቷል።

በዩኒቨርስቲው የቀድሞ አመራሮች የእዉቅናና ምስጋና ፕሮግራም ተዘጋጀ፤ የቀድሞ አመራሮች ፎረም ምስረታ ተበሰረ Read More »