Assosa University

Month: February 2025

Geography and Environmental Studies Department Master students defended their MA thesis result last Thursday and Friday.

Based on the Schedule 11 students presented their thesis result on the specialization of Sustainable Natural Resource and Environmental Management. For Additional InformationTwitter:Assosa University (@AssosaU) / XWhatsApp group: https://whatsapp.com/channel/0029Vau844l9xVJkZ3GXR21PFacebook: https://www.facebook.com/AssosaUniversityOfficialTelegram: …

Geography and Environmental Studies Department Master students defended their MA thesis result last Thursday and Friday. Read More »

“የማህበረሰቡን ሁለተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መስራት ይገባል“ ዶ/ር አብዱልሙህሰን ሀሰን

(የካቲት 1/2017 ዓ/ም) በኩሶ ኢንተርናሽናል ዩ-ገርልስ 2 ፕሮጀክት ላለፉት አራት ዓመታት ዕገዛ እያደረገ ያስተማራቸዉን የ2016 ዓ.ም የ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዱ ሴት ተማሪዎችን በዩኒቨርሲቲዉ በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ፡፡ በምርቃት ፕሮግራሙ ንግግር ያደረጉት …

“የማህበረሰቡን ሁለተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መስራት ይገባል“ ዶ/ር አብዱልሙህሰን ሀሰን Read More »

ለአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዉ ስለሚኖራቸዉ ቆይታ ገለፃ ተደረገላቸዉ

(አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ ጥር 27/ 2017 ዓ.ም) አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዉ ስለሚኖራቸዉ ቆይታ ገለፃ አድርጎላቸዋል። በፕሮግራሙ ላይ የሬጂስትራር አገልግሎት ዳይሬክተር ዶ/ር ሀብታሙ ሽንቁጥ የካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል …

ለአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዉ ስለሚኖራቸዉ ቆይታ ገለፃ ተደረገላቸዉ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመዉጫ ፈተና እየተሰጠ ነዉ

(ጥር 27/2017 ዓ/ም) ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣዉ ፕሮግራም መሰረት ከጥር 26-30/2017 ዓ/ም በመደበኛ እና ቅዳሜና እሁድ ፕሮግራም ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ የቆዩ የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመዉጫ ፈተና በዩኒቨርሲቲዉ እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡ በዛሬዉ የፈተና …

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመዉጫ ፈተና እየተሰጠ ነዉ Read More »

ዩኒቨርሲቲዉ በ2017 የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዙሪያ ከባለ-ድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አካሄደ

(ጥር 27/2017 ዓ/ም) አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዙሪያ ከባለ- ድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አድርጓል፡፡ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱራሂም የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን …

ዩኒቨርሲቲዉ በ2017 የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዙሪያ ከባለ-ድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አካሄደ Read More »

የልዩ ፍላጎት ትምህርትን ውጤታማ ለማድረግ በትብብር መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

(ጥረ 24/2017 ዓ/ም) አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከአሶሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪ ጋር በመተባበር የልዩ ፍላጎት ትምህርት አተገባበር ዙሪያ ለርዕሳነ መምህራን፣ ለሱፐርቫይዘሮች፣ ለመምህራን እና ለባለ ድርሻ አካላት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ። በሥልጠናዉ ላይ …

የልዩ ፍላጎት ትምህርትን ውጤታማ ለማድረግ በትብብር መስራት እንደሚገባ ተገለፀ Read More »