በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የአመራር ለዉጥ ተካሄደ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ በዩኒቨርሲቲዉ የአመራሮች ለዉጥ አካሂዷል፡፡ በዚህም መሰረት ከጥር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ1ኛ.ዶ/ር አብደልሙህስን ሀሰን የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት2ኛ.ዶ/ር ኡመር ሸሪፍ የምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ተጠባባቂ ም/ፕሬዚዳንት3ኛ. ዶ/ር አብዮት አበጀ የአስተዳደር እና ልማት ተጠባባቂ ም/ፕሬዚዳንት ሆነዉ እንዲሰሩ የስራ አመራር ቦርዱ ምደባ ሰጥቷል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞም አመራሮቹ እስካሁን ድረስ ላበረከቱት አስተዋጽኦ እና ተቋሙን በማሻገር በሰሩት ከፍተኛ ሥራ ዩኒቨርሲቲዉ የላቀ ምስጋና ያቀረበ ሲሆን ለተተኪ አመራሮችም መልካም የስራ ጊዜ እንዲሆንላቸዉ ተመኝቷል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉንTwitter:Assosa University (@AssosaU) / XWhatsApp group: https://whatsapp.com/channel/0029Vau844l9xVJkZ3GXR21PFacebook: https://www.facebook.com/AssosaUniversityOfficialTelegram: https://t.me/+J9ZDxvCigO0yN2NkEmail: pir@asu.edu.et