Assosa University

Research & Community Service/V/President

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችና ተመላሾች ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን አድስ ፕሮጀክት አስጀመረ

(መጋቢት23/2015 ዓ/ም ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማር ስራው በተጨማሪ በቤ.ጉ.ክልል ውስጥ ለሚገኙ አቅመ ደካሞች፣አካል ጉዳተኞች፣ ሴቶችና ህፃናት እና ሌሎች ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ሶስት ማዕከላትን በመክፈት ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት […]

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችና ተመላሾች ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን አድስ ፕሮጀክት አስጀመረ Read More »

የነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት አሰጣጥን አስመልክቶ የተከናወኑ የጥናት ውጤቶች ማረጋገጫ የምክክር መድረክ በአሶሳ ከተማ ተካሄደ 

(መጋቢት 21/2015 ዓ/ም) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማር ስራው በተጨማሪ ለአቅመ  ደካሞች፣ ለአካል ጉዳተኞች ለሴቶችና ህፃናት እንድሁም ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች በአሶሳ ከተማ፣ በባምባሲ እና በግልገል በለስ ከተማ ሶስት ማዕከላትን በመክፈት

የነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት አሰጣጥን አስመልክቶ የተከናወኑ የጥናት ውጤቶች ማረጋገጫ የምክክር መድረክ በአሶሳ ከተማ ተካሄደ  Read More »