Assosa University

acadamics

በዩኒቨርሱቲዉ ለ2015 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒዉተር ክህሎት ስልጠና በመሰጠት ላይ ነዉ

ለአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለ2015 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒዉተር ክህሎት ማሳደጊያ ስልጠና ከመጋቢት 26-27/2015 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ ስልጠናዉ እየተሰጠ የሚገኘዉ በሶስት ኮሌጆችና አንድ ትምሀርት ቤት ስር ለሚገኙ

በዩኒቨርሱቲዉ ለ2015 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒዉተር ክህሎት ስልጠና በመሰጠት ላይ ነዉ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር ወዳድ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ክበብ አስተባባሪዎች ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ሰጡ

(መጋቢት19/2015 ዓ.ም) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር ወዳድ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ክበብ በ2014 ዓ.ም የተመሠረተ ሲሆን የተመሰረተበት ዓላማም፡- ተቋማዊ ልህቀት እና የተማሪዎች ስኬት ባህል በመፍጠር የዩኒቨርሲቲውን የተልዕኮ ስኬት ለማገዝ የተቋቋመ ክበብ ነው፡፡ ከዚህም

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር ወዳድ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ክበብ አስተባባሪዎች ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ሰጡ Read More »