Assosa University

Author name: Bereket Gebreselassie

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከ IRC ጋር በመተባበር ተፈናቃዮች በሚኖሩበት አካባቢ የሚደርሰዉን ተጽእኖ ለማጥናት የጀመረዉን ሂደት ገምግሟል

ጥቅምት 28/2017 ዓ.ምበዛሬዉ ዕለት IRC ባዘጋጀዉ መድረክ ላይ በዩኒቨርሲቲዉ የተፈናቃዮች ተጽእኖን(displacement affected community)ጥናት ለመስራት በዩኒቨርሲቲዉ የተቋቋመዉ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር አብደል ሙህስን ሀሰን፣የአሶሳ ከተማ አስተዳደር በጥናቱ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከ IRC ጋር በመተባበር ተፈናቃዮች በሚኖሩበት አካባቢ የሚደርሰዉን ተጽእኖ ለማጥናት የጀመረዉን ሂደት ገምግሟል Read More »

በዩኒቨርሲቲዉ በመስክ ምልከታ የሚገኙ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ደም ለገሱ

የተወካዮች ምክር ቤት አባላት በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የመስክ ምልከታ ከጥቅምት 25/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። ከመስክ ምልከታው ጎን ለጎንም ደም ለሚያስፈልጋቸው ማህበረሰብ ክፍሎች ደም በመለገስ ሰባአዊነት የተሞላበት

በዩኒቨርሲቲዉ በመስክ ምልከታ የሚገኙ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ደም ለገሱ Read More »

የፓርላማ አባላት ጉብኝት እንደቀጠለ ነው

ጥቅምት 26/2017ዓ.ም የሰው ሀብት ልማት ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በዩኒቨርስቲው የሚያደርጉትን ጉብኝት ቀጥሎ ውሏል።በዩኒቨርስቲው ፕሬዝደንት በተመራው በዕለቱ ጉብኝት የተጠናቀቁ እና በግንባታ ላይ ያሉ የግንባታ ፕሮጀክቶችን የተማሪ

የፓርላማ አባላት ጉብኝት እንደቀጠለ ነው Read More »

ጥቅምት 26/2017ዓ.ም

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከጅረት ሠላምና ዕርቅ ድርጅት ጋር የትብብር ሰነድ ተፈራረመ ጥቅምት 26/2017ዓ.ም አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከጅረት ሠላምና ዕርቅ ድርጅት ጋር በአሶሳ ዞን በባምባሲ ወረዳ በዘላቂ ሠላም ግንባታ ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችለዉን

ጥቅምት 26/2017ዓ.ም Read More »